Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

አዳነች አበቤ በ3.8 ቢሊዮን ብር 200 ባሶች ገዛሁ አለች:: በዚህ ስሌት ያንዱ ዋጋ 350,000 ዶላር ሆኗል? ከ70,000 በላይ የትም አለም ባስ አይሸጥም

Post by Jirta » 15 Feb 2023, 07:25

አዳነች አበቤ በ3.8 ቢሊዮን ብር 200 ባሶች ገዛሁ አለች:: በዚህ ስሌት ያንዱ ዋጋ 350,000 ዶላር ሆኗል? ከ70,000 በላይ የትም አለም ባስ አይሸጥም:: በዚህ ስሌት 3 ብሌኑ የኪሷ ገቢ ነው::በአሁን ገበያ 200 ዘመናዊ ያውም ቻይና ሰራሽ ያልሆን ከ800,000 ብር በታች መግዛት ይቻላል::
መቼም አብይ እና ንግድ ባንክ ማባዛት ስለማይችሉ አይደለም:: ተከፋፍለውወስደውታል::