Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42805
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ዶክተር መለሰ ወጉ፣ በኢትዮጵያ የጴንጤ ሃይማኖት ከጀመሩት 5 ሰዎች አንዱ፣ የዛሬ 65 አመት! መሰማት ያለበት ቁም ነገር !!!

Post by Horus » 15 Feb 2023, 02:54

እጅግ እግጅ ድንቅ ኢትዮጵያዊ !! እንቁ የመርካቶ አዲስ ከተማ ልጅ ! ይህን ታሪክ ስሙ ! እኔ ልጅ ሆኜ ነው የማውቀው !! መሌ ሺ አመት ኑር!!! መለሰ ወጉን የመሰሉ ሰዎች በኢትዮጵያ መወለድ አቁመዋል !


Horus
Senior Member+
Posts: 42805
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዶክተር መለሰ ወጉ፣ በኢትዮጵያ የጴንጤ ሃይማኖት ከጀመሩት 5 ሰዎች አንዱ፣ የዛሬ 65 አመት! መሰማት ያለበት ቁም ነገር !!!

Post by Horus » 15 Feb 2023, 03:08

2፡40 ላይ ስለ አቢይ አህመድ ስልጣን ሰካራምነት ምን እንደ ሚል ስሙት ! እነዚህ ነበሩ እኛ የምናውቃቸው ኢትዮጵያዊያን !!!

Post Reply