መንግስት ከገበሬ በግፍ የሰበሰበውን ስንዴ ከማምረቻዋጋ በታች ገብያውን እስርቦ ገዝቶ ወደ ውጭ ላላኩ እያለ ነው::ከፈለገየለውምእንጅ ለአሶች ብሎ እንደነ ካናዳ ባህር ላይ ይድፋው::
እኛ አሁን አጀንዳችን
ንፅህት ቤተክርስቲያን ናት::
የንፁሃን ግድያ ነው::
የአማራ ዘር የማጥፋት ጥቃት ይቁም::
መንግስት መምራት አልቻለም ይውረድ ነው::
ድምፃችን ከፍ አድርገን እንጮኻለን::
አሁንነቅተናል ውረድ ነው ጥያቄያችን::