Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

የደህንነት ግብረ ሃይል በጊዚያዊው ኮምንድ ፖስት ከማንኛውም ሰልፍ ተቆጠቡ ብሏል:: እነዚህ ሰዎች የተቀበሉትን ህገ አራዊት አያውቁትም አያከብሩትም:: ለመጨቆን ብቻ ይጠቀሙበታል::

Post by Jirta » 12 Feb 2023, 02:30

እንዲሁም ኅብረተሰቡ እራሱን፣ ቤተሰቡንና ልጆቹን ከማንኛውም ሰልፍ ወይም ሁከትና ግርግር ከሚፈጥሩ እንቅስቃሴዎች እንዲጠበቁ ማድረገ እንደሚገባው የጋራ ግብረ-ኃይሉ አሳስቧል።
እነዚህ ሰዎች ህገመንግስቱን አያውቁትም::