Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

ይድረስ ለቅዱሳን አባቶች እና ሲንዶሱ ምህረተአብ የተባለን የውንጌል ሽፍታ ከመድረክ አውርዱት :: አባቶች ወንጌልን ይስበኩበት! ቲፎዞ ሳይሆን አማኝ እናፍራ::

Post by Jirta » 11 Feb 2023, 17:09

ይህ ሰው ግቡ ወንጌል ሳይሆን አማኝ ሳይሆን ዲስኩር እና ቲፎዞ ነው:: በበጋሻው የደረሰብን ስብራት ይብቃን:: ብዙ ንፁህ ነብሶችን በልቷል እኛም አጥተናል:: ዘርፌ ምስክር ናት:: አሁንም በቲፎዞ እና ገንዘብ ስብሰባ ሊቃውንትተቀምጠው ከቤተክርስስቲያን አስተዳዳሪዎች ጋር በሼር የሚሰራ የወንጌል አገልግሎት ይቁም::

ይሁን እንጅ መንግስት ፈፅሞ ጫፉን መንካት አይችልም ይፍታ:: ያለበለዝትያ ለምኖ ያዘገየው ሰልፍ ነግ ይሆንለታል::