-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ጦርነቱ፥ ርስት፥ ለማስመለስ፥ አልነበረም፥ ከተባሉ፥ ውልቅ፥ ነው።
የዕማራውን መሬት ወዶ፣ ህዝቡን ጠልቶ ፥ ምን ለመሆን? ከርስት በላይ፥ ህዝብና ማንነት ይቀድማል ሲባል፥ ህዝብ በአየር ላይ ይሰፍራል ማለት ነው ተብሎ የሚታሰበው፥ እናንተ ሰፈር ብቻ ነው።
ወልቃይቴው ገና ከጅምሩ ነግሮኽ ነበር እኮ። ማንነታቸውን፥ በታንክ፥ ከመጨፍለቅ ይልው፥ አክብረህላቸው፥ ብትይዛቸው ኖሮ፥ አማራዊ፥ ባህላቸው ፥ ከማንም ጋር መኖር ያስችል ነበር። አሁን ፥ ከ ስልሳ ሽህ፥ አማራ በላይ ፈጅተህ፥ ስታበቃ፥ መሬቱን፥ እነጥቃለሁ፥ ብለህ፥ ከከጀልክ፥ ያንተ ብቻ ሳይሆን፥ ባንተ ሊጠቀም፥ ያሰበውም፥ የኦሮሞ መንግስት፥ እድሜው ያጥራል።
ወልቃይቴው ገና ከጅምሩ ነግሮኽ ነበር እኮ። ማንነታቸውን፥ በታንክ፥ ከመጨፍለቅ ይልው፥ አክብረህላቸው፥ ብትይዛቸው ኖሮ፥ አማራዊ፥ ባህላቸው ፥ ከማንም ጋር መኖር ያስችል ነበር። አሁን ፥ ከ ስልሳ ሽህ፥ አማራ በላይ ፈጅተህ፥ ስታበቃ፥ መሬቱን፥ እነጥቃለሁ፥ ብለህ፥ ከከጀልክ፥ ያንተ ብቻ ሳይሆን፥ ባንተ ሊጠቀም፥ ያሰበውም፥ የኦሮሞ መንግስት፥ እድሜው ያጥራል።
Re: ጦርነቱ፥ ርስት፥ ለማስመለስ፥ አልነበረም፥ ከተባሉ፥ ውልቅ፥ ነው።
መርህ ዐልባ ወያኔነት ስካር ይባላል። ጦርነቱማ አጽመ እርስት እና ማንነት ለማስመለስ ነበር። ተሳክቷል።ይሰማል? ወያኔ?! Are you itching for more war with Amhara? Keep trying
Re: ጦርነቱ፥ ርስት፥ ለማስመለስ፥ አልነበረም፥ ከተባሉ፥ ውልቅ፥ ነው።
ብልጡ፥ አብይ፥ እንደተጠቀመባችሁ አልገባችሁም፥ማለት፥ነው።
Re: ጦርነቱ፥ ርስት፥ ለማስመለስ፥ አልነበረም፥ ከተባሉ፥ ውልቅ፥ ነው።
ራስህን፥ ጠብቅ፥ እኛው፥ ለኛው፥ አለን!