Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

ጁንታ 40 ከዘረፈው 5% ን እየመለሰ ነው ቀሪውን እኛ ጎልጉለን እናወጣዋለን!

Post by Jirta » 11 Jan 2023, 14:15

ትህነግ ሁሌም በሚስጢር የሚሰራ ይመስለዋል:: ይታከመ ስንዴ በቆሎ ጤፍ ከሶሎዳ ተራራ መረከባችን እኛና ወያኔ እናውቃለን::
አሁን ደግሞ ዛሬ መቀሌን እያመስንነው::ነገ የተቀበረውን 90% መሳሪያ አይናቸው እያይ እናወጣና ራሳቸውን እያስደሰትን እንወስዳለን::

Abere
Senior Member
Posts: 15445
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ጁንታ 40 ከዘረፈው 5% ን እየመለሰ ነው ቀሪውን እኛ ጎልጉለን እናወጣዋለን!

Post by Abere » 11 Jan 2023, 14:41

የወያኔ ልቡ 9ኝ ስምንቱን ደብቆ አንዱን ነው የሰጠኝ። ምን መንገድ ነበር የሚባለው ያጠመዝማዛ መንገድ ይህን አይነቱን ባህል ለመግለጽ ስትጠቀሙበት አንብቤ ነበር። I remember Bacha Debele once proudly said they took all weapons from TPLF, but TPLF come out of its pit like an ant with all the weapons. I guess OLF-ENDF is now providing them the most up to date weapons. I do not buy this cr@p news. TPLF is still training rag tags.
Jirta wrote:
11 Jan 2023, 14:15
ትህነግ ሁሌም በሚስጢር የሚሰራ ይመስለዋል:: ይታከመ ስንዴ በቆሎ ጤፍ ከሶሎዳ ተራራ መረከባችን እኛና ወያኔ እናውቃለን::
አሁን ደግሞ ዛሬ መቀሌን እያመስንነው::ነገ የተቀበረውን 90% መሳሪያ አይናቸው እያይ እናወጣና ራሳቸውን እያስደሰትን እንወስዳለን::

Post Reply