1. አርአያ : "ስዬ አብረሃ ጦርነት ባህላዊ ጫወታችን ነው ብሎ ነበር"
ብርሃኑ ጁላ : "ስዬ እንደዛ አላለም። እሱ ጦርነት ያውቃል። እንደዛ ያለው ሌላ ጦርነት የማያውቅ ሰው ነው"
2. አርአያ : "በስም ባልጠቅስም የሰላም ስምምነቱን ተቃውመው ጦርነት ለመቀጠል ወደ ቆላ ተምቤን የወረዱ ሁለት የህወሃት ጄኔራሎች አሉ"
ብርሃኑ : "እኔ አይመስለኝም። እንደዛ አይነት መረጃም የለኝም። እዛ ያለው ሁሉም ሰላም ይፈልጋል"
አርአያ ግን ጋዜጠኛ ነው መባል ያለበት ወይስ ሀሜተኛ???
Please wait, video is loading...
Short clip https://www.tiktok.com/@ethiopiayawi/vi ... 2354147627
Full interview