Re: እንኳን ለልደተ ብርሃኑ አደረሰን! አሲዮ ዘልደተ ብርሃን !!
Last edited by Horus on 07 Jan 2023, 01:37, edited 1 time in total.
Re: እንኳን ለልደተ ብርሃኑ አደረሰን! አሲዮ ዘልደተ ብርሃን !!
ዪምር ኢምር ኮከበ ጽባህ! ውብ የሆነው የንጋት ኮከብ ነው! የልደተ ብርሃን አብሳሪ!!! ብርሃን የሕይወት ሁሉ ፈጣሪ፣ የዕውቀት ሁሉ ምክንያት!! ቦ ኤቦ ለኩሉ ዐይነ ፍጥረት!! ኤቦ ዘልደተ ብርሃን !!
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: እንኳን ለልደተ ብርሃኑ አደረሰን! አሲዮ ዘልደተ ብርሃን !!
ወንድሜ ሆረስ
በትግርኛ እንደምንመልሰው ኣሕቢሩ ! ኣሕቢሩ ! / ለሁላችን ! ለሁላችን !
በትግርኛ እንደምንመልሰው ኣሕቢሩ ! ኣሕቢሩ ! / ለሁላችን ! ለሁላችን !
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13250
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: እንኳን ለልደተ ብርሃኑ አደረሰን! አሲዮ ዘልደተ ብርሃን !!
እኛ ደሞ ዘሞ አቤ አብራሃም፣ ለኩልምኛ! ለኩልምኛ ብለን እንመልሳለን!! ዘሚ ማለት ወንድም ሲሆን ዘሚዲ (ወንድሜ) የሚለው ለባዮሎጂካል ወንድም ነው ። ሌሎቹ ማቆላመጫ ቅጽሎች ዘሞ፣ ዘማሌ እንላለን ። ይገርማል! የትግርኛው አሕቢሩ ሕብር፣ ሕብረት ከሚለው ይነሳል! ጉራጌኛው ኩልም፣ ሁሉም ከሚለው ይነሳል !!
Re: Re: እንኳን ለልደተ ብርሃኑ አደረሰን! አሲዮ ዘልደተ ብርሃን !!
ዲቲቲ፣
የሰንዳፋ፣ የገፈርስ፣ የጫንጮ፣ የቡራዩ፣ የሰበታና ገላን አለም ገና ወገኖቻችን በገናና ጥምቀት ዋዜማ ለምታደርሱባቸው መከራና መፈናቀል ገና አንድ ባንድ ያስከፍላችኋል! በጉራጌ ላይ ልጥትጥል የተጋጋጥከው ምኞትማ ከወዲሁ የቆምክበትን መሰረት እያናጋው ነው ። እጅህን ከጉራጌ ካላነሳህ ገና ከ4 ኪሎ ትባረራለህ ! ይልቅስ ከዚህ ቀደም ቋንቋቸውን አጥፍተህ ኦሮሞ ያልካቸውን አርጎባና ወርጂዎችን እና ገላን ጉራጌዎችን መሬታቸው በመቀማት የምትፈጽምባቸውን ግፍ አቁም! ሺ ግዜ ደጋግሜ ነግሬሃለሁ፤ በመስተዋት ቤት የሚኖሩ ድንጋይ አይወራወሩ ይባላልና።
የሰንዳፋ፣ የገፈርስ፣ የጫንጮ፣ የቡራዩ፣ የሰበታና ገላን አለም ገና ወገኖቻችን በገናና ጥምቀት ዋዜማ ለምታደርሱባቸው መከራና መፈናቀል ገና አንድ ባንድ ያስከፍላችኋል! በጉራጌ ላይ ልጥትጥል የተጋጋጥከው ምኞትማ ከወዲሁ የቆምክበትን መሰረት እያናጋው ነው ። እጅህን ከጉራጌ ካላነሳህ ገና ከ4 ኪሎ ትባረራለህ ! ይልቅስ ከዚህ ቀደም ቋንቋቸውን አጥፍተህ ኦሮሞ ያልካቸውን አርጎባና ወርጂዎችን እና ገላን ጉራጌዎችን መሬታቸው በመቀማት የምትፈጽምባቸውን ግፍ አቁም! ሺ ግዜ ደጋግሜ ነግሬሃለሁ፤ በመስተዋት ቤት የሚኖሩ ድንጋይ አይወራወሩ ይባላልና።