ደሃዎችን ቀለብን፣ አገርን አለማን፣ እኩልነትን አመጣን፣ እድል ለሁሉም እንድደርስ ጠንክረን ሰራን፣ ዉጤትም ኣሳየን፣ ስራን አስተማርን፣ ፕሮጀክት አፈፃፀምን አድስ ቀርፀን፣ በወልም ሰርተን አሳየን፣ ደማቺን አፍሰን አገርቱኣ ላይ የተቃጣዉን አደጋ ቀለብስን፣ ንብረታችንንም ሳንቆጥብ ወደ ጦር ግንባር ኣፈሰስን።
ለዚህ ሁሉ ግን ተረኞች ተብለን ተገፀፅን፣ በአደባባይ ተመፃደቁብን፣ ተወረፍን፣ ተገፀፅን።
አሁንስ ምን ቀረን?
ለሁሉም ነገር ጥግ ኣለዉ፣ ትግስታችንን ኣታሙኣጥጡት።
በቃ!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13246
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: በቃ!
የዛሬ አንድ አመት ና ሁለት አመት በዚህ ቦታ በኣልን በዚህ መልኩ ማክበር አይቻልም ነበር፣ ዛንድሮ ግን ይሄዉ በዚህ መልኩ ደምቆ ተከብሮዋል።
ዕድሜ ለተረኞች!
ዕድሜ ለተረኞች!