Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13246
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

በቃ!

Post by DefendTheTruth » 07 Jan 2023, 13:23

ደሃዎችን ቀለብን፣ አገርን አለማን፣ እኩልነትን አመጣን፣ እድል ለሁሉም እንድደርስ ጠንክረን ሰራን፣ ዉጤትም ኣሳየን፣ ስራን አስተማርን፣ ፕሮጀክት አፈፃፀምን አድስ ቀርፀን፣ በወልም ሰርተን አሳየን፣ ደማቺን አፍሰን አገርቱኣ ላይ የተቃጣዉን አደጋ ቀለብስን፣ ንብረታችንንም ሳንቆጥብ ወደ ጦር ግንባር ኣፈሰስን።

ለዚህ ሁሉ ግን ተረኞች ተብለን ተገፀፅን፣ በአደባባይ ተመፃደቁብን፣ ተወረፍን፣ ተገፀፅን።

አሁንስ ምን ቀረን?

ለሁሉም ነገር ጥግ ኣለዉ፣ ትግስታችንን ኣታሙኣጥጡት።

በቃ!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13246
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: በቃ!

Post by DefendTheTruth » 07 Jan 2023, 13:30

የዛሬ አንድ አመት ና ሁለት አመት በዚህ ቦታ በኣልን በዚህ መልኩ ማክበር አይቻልም ነበር፣ ዛንድሮ ግን ይሄዉ በዚህ መልኩ ደምቆ ተከብሮዋል።

ዕድሜ ለተረኞች!



Post Reply