Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 19200
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

የአማራ፥ ጽንፊኞች፥ ወልቃይትና፥ ራያን፥ የፌደራል፥ መንግስትን፥ እጅ፥ ጠምዘው፥ መውሰድ፥ ከቻሉ፥ አራት፥ ኪሎን፥ ለመያዝ፥ መግብያ፤በር፥ አገኙ፥ማለት፥ ነው።

Post by Axumezana » 06 Jan 2023, 09:06

የአማራ፥ ፅንፈኛች፤ ዋና፥ ግብ፥ አራት፥ ኪሎን፥ ተቆጣጥሮ፥ ህገመንግስቱን፥ ቀዶና፥ ፌደራል፥ ስርአቱን፥ አፍርሶ፥ ኢትዮጵያን፥ በራሳቸው፥ አምሳል፥ ጠፍጥፊው፥ መስራት፥ ነው። እነዚህ፥ ፅንፊኛች፥ የኢትዮጵያ፥ ብሄሮችና፥ ብሔረሰቦችን፥ የማያከብሩና፥ ኢዲሜክራሳያዊ፥ አስተሳሰብ፥ ያላቸው፥ ናቸው። ይኸ፥ እንዳይሆን፥ የአማራ፥ ክልል፥ ከፅንፈኛች፥ ማፅዳቱ፥ የግድ፥ ነው።


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የአማራ፥ ጽንፊኞች፥ ወልቃይትና፥ ራያን፥ የፌደራል፥ መንግስትን፥ እጅ፥ ጠምዘው፥ መውሰድ፥ ከቻሉ፥ አራት፥ ኪሎን፥ ለመያዝ፥ መግብያ፤በር፥ አገኙ፥ማለት፥ ነው።

Post by Za-Ilmaknun » 06 Jan 2023, 11:34

:lol: :x ጎሽ ግሩም ብለሃል! ወልቃይት መሬቱን ወደህ ህዝቡን ጠልተህ ፥ የት እንደድረስክ ገና አልገባህም? አራት ኪሎን፥ በአግባቡ መያዝ አለመቻል፥ የወልቃይት ችግር ነው ብሎ ሽመልስም ሲያወራ ነበር። ብቅ ብለህ ሞክር :mrgreen: ፥ከትግሬው በላይ፥ ስል ወልቃይት ኦሮሙማ መጨነቁን፥ ስናይ፥ ከዚህ በፊት እንዳልነው፥ ሽብልቁ አራት ኪሎን ቢተረትረው ፥ እንዳትደነቅ።

Post Reply