-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
How many days does it take to collect 80% of the armament of the ENDF confiscated by TPLF?
How many days does it take to collect 80% of the armament of the ENDF confiscated by TPLF?
Re: How many days does it take to collect 80% of the armament of the ENDF confiscated by TPLF?
Are you saying how many more days are needed to re-supply TPLF with new and sophisticated armaments? TPLF is getting new weapons. Well, particularly Amhara and Eritrea should be vigilant. If one trusts Abiy Ahmed, he/she puts her head in the mouth an alligator.
Abe Abraham wrote: ↑04 Jan 2023, 16:56How many days does it take to collect 80% of the armament of the ENDF confiscated by TPLF?
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: How many days does it take to collect 80% of the armament of the ENDF confiscated by TPLF?
Abere wrote: ↑04 Jan 2023, 17:04
Are you saying how many more days are needed to re-supply TPLF with new and sophisticated armaments? TPLF is getting new weapons. Well, particularly Amhara and Eritrea should be vigilant. If one trusts Abiy Ahmed, he/she puts her head in the mouth an alligator.
Abe Abraham wrote: ↑04 Jan 2023, 16:56How many days does it take to collect 80% of the armament of the ENDF confiscated by TPLF?
- ሌባውና ከጂ ትህነግ በትግራይ የነበረውን የመከላከያ መሳርያ - ከመላው ንብረቱ 80% የሆነውን - እንደ ቀማ የታወቀ እያለ መንግስት በየብሊንከን የማስፈራራት ስምምነት መሰረት ከባዶችን በኣጭር ጊዜ ሰብስቤ ኣጠናቅቄኣለሁ ሲል ጥያቄው ከብዛት ኣንጻር ሲታይ ስራው እንዴት ብሎ በፍጥነት ተከናወነ ሊባል ቻለ የሚለው ይሆናል ። ( ስለዚህ ነው እኔ የብዛትና የጊዜ ጉዳይ ያነሳሁት)
ከዚያም ባሻገር የትህነግ የማታለል ባህርይ ለመደበቅ ለምን ተፈለገ ? ኣንተ እዛ ሄደህ ኮንትሮል ስታደርግ እስከ እንደዚህ የሚደርስ ከባድ መሳርያ ለመሰብሰብ ጠብቀን የቀረበልን ግን ከሱ በጣም ያነሰ ስለ ነበረ ፡ የመደበቅ ጉዳዩ ኣሳሳቢ እንደሆነ ጠቅሰህ ፡ ተጨማሪ ጊዜ ጠይቀህ የመጨረሻ ውጤቱ ኣጥጋቢ ካልሆነ ኣጥጋቢ ኣይደለም ብለህ ብትደመድም ለሃቅና ለ " የሰላሙ ሂደት " ምን ይጎዳል ?
በየኔ ኣስተሳሰብ ለዘላቂ ሰላም ጥቅም እንጂ ጉዳይ የለውም ። እንደሱ ከሆነ ለምን ለመቆጠጣር የተላኩት ግለ-ሰዎች ተከናወነ ለማለት ተርዋርዋጡ ? ሌላ ሰው ሞኝ ነው የሚል ኣስተሳሰብ ኖሮኣቸው ይሆናል ?
-