Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17900
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ጠቅላዩን የሰደቡ በሞት ፍርድ ይቀጡ! Lol!

Post by Selam/ » 31 Dec 2022, 10:35

የሜዲያ ፅንፍ ይልሀል ይሄ ነው።

ስንት አይነት መጅ እራስ ስናዳሪ ነው ያለው እባካችሁ። መንግስትን ያዋረደ፣ መሪውን የሰደበና ያንጓጠጠ በአደባባይ ይሰቀል አሉ ዛሬ ደግሞ። ሲጀመር መንግስት እኮ ሀገር በሚያፈርስና ሰላም በሚንድ ህግ ነው የሚተዳደረው። ውስጡ የተሰገሰጉ ጎጠኞችንና ጅቦችንስ ምን ሊያደርጓቸው ነው መሪን ያንጓጠጠን ሰው ማሰርና መስቀል ከተጀመረ?

መሪን መስደብ ባልደግፍም ፣ በህግ ይከልከል የሚባለውን አልደግፍም። ከሆነም መጀመሪያ ህዝብን የሚሰድብና ያለአግባብ ዜጎችን የሚያጉላላ የመንግስት አስተዳደር ነው መታሰርና መሰቀል ያለበት። እነዚህ አድርባይ ጋዜጠኞችና ዩትዩብ ፍርፋሪ ለቃሚዎች የት ነበሩ፣ ሀገር ሲያፈርሱ ተይዘውና ታሰረው የነበሩት በነፃ ሲለቀቁ? የት ነበሩ መንግስት እራሱ አሸባሪ ያላቸው ወሮበላዎች ለድርድር ሲቀርቡ?




Selam/
Senior Member
Posts: 17900
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጠቅላዩን የሰደቡ በሞት ፍርድ ይቀጡ! Lol!

Post by Selam/ » 31 Dec 2022, 11:54

አጨብጫቢ ከመሆን ይጠብቃችሁ፣ ከጽንፈኝነትም ያርቃችሁ!


Post Reply