Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: "ቅርቃር ውስጥ የገባው ህውሃት" በቴዎድሮስ አስፋው

Post by Za-Ilmaknun » 12 Dec 2022, 19:14

ጠቅላዩ፥ ከወር በሁዋላ በድል እንገናኛለን የሉት ነገር፥ ከ ኦነግ ሸሌ ጋር፥ የሰላም ስምምነት ፈጥረው ሊመጡ ነው ይላላ ቴዲ።

ኦነግ ሸሌ ጃሌ፥ማሮን ወይም፥ ጃዋርን ወይም ፥ዳውድን ወይም ፥በቀለ ገርባን ጠቅላይ አድርጉልኝ ይላል ብለን ብናስብ፥ በሃገራችን ላይ ለሰላሳ አመታት ከነበረው የፖለቲካ እይታ ዉጭ ሊሆን አይችልም።

የኦነግ ሸሌ ጥያቄ ትህነግ መንደር የሚፈበረክ ፍላጎት ከሆነም፥ ጠቅላዩ ይቀበሉት እንጂ እኛ ምን ገዶን? ከዛማ ያው ጭፍጨፋው ፥ መንግስታዊ ይሆንና፥ አማራነት በህግ የሚያስቀጣ ወንጀል ይሆናል። ያኔ ምናልባት፥ ድንዙዛን ይባንናሉ፣)

የዛ ሰው ይበለን!!

Post Reply