Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Misraq
- Senior Member
- Posts: 17860
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Post
by Misraq » 15 Nov 2022, 19:13
-
Abere
- Senior Member
- Posts: 15453
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Post
by Abere » 16 Nov 2022, 12:29
ይህ ስታትስቲካዊ መረጃ ትክክል ነው። በደርግ ዘመን በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ህዝብ እና ቤት ቆጠራ (ህቤቆ) ስታትስቲክስ መሰረት የአማራ ህዝብ ቁጥር በመቶኛ ሲሰላ የተጠቀሰውን አሀዝ ነበር። በተመሳሳይ የአላማጣ ከተማ ህዝብ ብዛትም በመቶኛ ሲሰላ 95% አማራ ነበር። ይህ የመጀመሪያው ታሪካዊ ህቤቆ መረጃ የቤተሰብ አባላት ለመረጃ ሰብሳቢዎች ያለምንም ተጽእኖ የእራሳቸውን ማንነት የገለጹበት ነበር።