Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13070
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Must See : "ኢሬቻ" በዓል በጎንደር ፣ ደብረማርቆስ እና ባሕርዳር

Post by Thomas H » 30 Oct 2022, 06:58

የ"ኢሬቻ መልካ" በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በመከበር ላይ ነው :: በሚቀጥለው በጎንደር፣ደብረማርቆስ እና ባሕርዳር ይከበራል ተብሏል ::
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት
6h
·
"ኢሬቻ" በዓል በአሶሳ ከተማ አየተከበረ ነው
********************
(አሶሳ፣ ጥቅምት 19/2015 ዓ.ም) የ"ኢሬቻ መልካ" በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በመከበር ላይ ነው።
የኢሬቻ በዓል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ በአባ ገዳዎች፣ ሀደስንቄዎችና ሌሎች እንግዶች በተገኙበት በፓናል ውይይት ተከብሯል።
በዓሉ በዛሬው ዕለት ደግሞ በአሶሳ ከተማ በርካታ የከተማው ነዋሪዎች በተገኙበት በአበደባባይ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።