ቅማላም ወያኔዎች ለምንድነው ደመቀ መኮንንን የሚጠሉት?
ቅማላም ወያኔዎች በተደጋጋሚ ደመቀ መኮንንን እንደሚጠሉት ነግረውናል:: ይሄ የሆነው ደግሞ ከለውጡ በኋላ ነው:: ለምን ቢባል መልሱ ቀላል ነው:: መለስ ሳጥናዊ ሲሞት በምትኩ ሃይለማርያም ደሳለኝ የሚባል ፈረስ ቤተመንግስት አስገብተው ጋለቡበት:: በዛን ጊዜ ደመቀ መኮንን የፈረሱ ምክትል ሆኖ ያገለግላቸው ነበር:: አመጹ በኦሮሚያ ተቀስቅሶ በአማራ ክልል ሲቀጣጠል ፈረሱን መለወጥ ግድ ስለሆነባቸው ኃይለማርያም ደሳለኝን በሸፈራው ሽጉጤ ለመተካት ሽር ጉድ ሲሉ ደመቀ መኮንን ጉድ አደረጋቸው:: ለውጡም እንዳሰቡት ሳይሆን ያልጠበቁት ቅዥት ሆነባቸው:: ለዚህም ደመቀ መኮንንን መኮነን ጀመሩ:: አማራ መስለውም ጉራጌ መስለውም ኦሮሞ መስለውም ስሙን ማጥፋት ስራዬ ብለው ያዙት:: የሚያሳዝነው እስከዛሬ ድረስ መፍትሄ አላመጣላቸውም:: 