Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

20/80 ሆነ 40/60 የሚወጣ እጣ የለም!

Post by Jirta » 20 Oct 2022, 14:27

በሙሉ ወሮሞ ክልል ሄደዋል::ሰምኑ እኛ ቢሮ አንድ የፖሊስ ባለስልጣን ቤት ይሰጠው ተብሎ አዲስ አበባ እንድ ፍሬ ቤት በሻማ ተፍልጎ ጠፋ::
እባካችሁ ገንዘባችሁን አውጥታችሁ ተጠቀሙበት::ቤት የሚሰጥ ፈጣሪ ብቻ ነው::