Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13070
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Shocking: Must See: በወለጋ አማሮች የታረዱበት ከተማ እንደ አዲስ ሊገነባ ነው

Post by Thomas H » 19 Oct 2022, 10:11

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ጫልቱ ሳኒ የ1.5 ቢሊዮን ብር ድጋፍን ለቀድሞው የዓብይ ጃኬት ተሸካሚ ሽመልስ አብዲሳ አስረክባለች:: በእኔ አስተያየት ግን ይሄ ገንዘብ ለተፈናቀሉት ቤተሰቦች ነበር መሰጠት የሚገባው ::