Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

ሰባትኛው ንጉስ ከቅማላም ወያኔ ጋር ለሦስተኛ ጊዜ (እንደገና እንዲያንሰራራ) ስምምነት ውስጥ ይገባል ወይ?

Post by wazzupdog » 15 Oct 2022, 17:35

ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያና የኤርትራ ጥምር ኃይሎች ትግራይን በተቆጣጠሩ ወቅት የኤርትራው መሪ ኢሳያስ አፈወርቅ ከቅማላም ወያኔ ጋር ድርድር አላስፈላጊነቱን ለጨቅላው መሪያችን መክሮት ነበር አልሰማ አለ እንጂ::