ከአፀደ ህፃናት እስከ 12 ክፍል ያለውን ትምህርት ቤት የዝንጀሮ መዋያ አድርጎ መንግስት ዩኒቨርሲቲ ከፍቶ እረኞችን ሳይሆን በጎችን ያስተምራል!
መንግስት ትምህርት ካሳሰበው በትርክት የተሞላ መፃህፍት ሳይሆን መጀመሪያ ትምህርት ቤቶችን ከመዋያ ወይም ከወልዶ መጣያ ወደ ማስተማሪያ ይቀይርልን::በእውቀት እንጅ ካድሬ አስተማሪ አይቅጠር::ለ10 ክፍል ካድሬ 40,000 ብር ያውም በቀን 40ሺህ ብር ጉቦ 40 ሚ ብር መሬት ሲሸጥ ለሚውለው ! ዜጋ ለሚያንፀው ፕሮፌሰር 20,000 ብር መክፈሉን ያስተካክል::