Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13070
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን ጭኖ ወደ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሲጓጓዝ በነበረ የህዝብ ተሽከርካሪ ላይ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ደረሰ

Post by Thomas H » 07 Oct 2022, 08:42

አይ የብርሃኑ ጭንቅላት ! የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን ወደ ተለያዩ ክፍለሃገር ሄደው መፈተን አለባቸው ብሎ አስተማማኝ ትራንስፖርት በሌለበት አገር ጨረሳቸው :: እስከአሁን ድረስ 1200 የ12ኛ ክፍለ ተማሪዎች ሲሞቱ ከ400 በላይ ክፉኛ ቆስለዋል ::