Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Please never quot or bring anything that is said by Natnael Mekonnen and Dereje Habtewold, the woyane trained liars.

Post by Educator » 16 Sep 2022, 16:16

These two individuals are Woyane trained masters of lie. They have no moral or self respect. They only manufacture lies. Between the two of them, each woyane officials have been killed multiple times.


ethioscience wrote:
01 Sep 2022, 06:50

Source Natnael Makonnen / unconfirmed!!!

ሰበር ዜና ከወደ ግንባር

የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።

ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።

በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።




[/quote

euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: Please never quot or bring anything that is said by Natnael Mekonnen and Dereje Habtewold, the woyane trained liars

Post by euroland » 16 Sep 2022, 17:42

You may want to add your beloved medias such as፤
Dimtsi Weyane
Tigray TV
TMH
AigaForum
TigraOnLine

Educator wrote:
16 Sep 2022, 16:16
These two individuals are Woyane trained masters of lie. They have no moral or self respect. They only manufacture lies. Between the two of them, each woyane officials have been killed multiple times.


ethioscience wrote:
01 Sep 2022, 06:50

Source Natnael Makonnen / unconfirmed!!!

ሰበር ዜና ከወደ ግንባር

የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።

ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።

በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።




[/quote

Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: Please never quot or bring anything that is said by Natnael Mekonnen and Dereje Habtewold, the woyane trained liars

Post by Educator » 16 Sep 2022, 18:59

Have they ever misled you?
They never misled me cause I didn't listen to them. I don't speak Tigrigna either.
euroland wrote:
16 Sep 2022, 17:42
You may want to add your beloved medias such as፤
Dimtsi Weyane
Tigray TV
TMH
AigaForum
TigraOnLine

Educator wrote:
16 Sep 2022, 16:16
These two individuals are Woyane trained masters of lie. They have no moral or self respect. They only manufacture lies. Between the two of them, each woyane officials have been killed multiple times.


ethioscience wrote:
01 Sep 2022, 06:50

Source Natnael Makonnen / unconfirmed!!!

ሰበር ዜና ከወደ ግንባር

የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።

ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።

በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።




[/quote

Post Reply