Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
sarcasm
Senior Member
Posts:
11594
Joined:
23 Feb 2013, 20:08
ተናባችሁ ዋሹ እንጂ! በአንድ ግዜ በሑመራ፤ በሸራሮና በመቀሌ መውደቅ ስለ ቻለችው ምናባዊ ኣውሮፕላን (322 km distance between Humera & Mekele)
Report this post
Quote
Post
by
sarcasm
»
24 Aug 2022, 19:59
አንዲት አውሮፕላን መሳሪያ ስታራግፍ መቐለ ላይ በሬድዋን ሑሴን : ከሱዳን በኩል የጦቢያን የአየር ክልል ጥሳ ስትገባ ሑመራ ላይ በተስፋዬ አያሌው : ሸራሮ ላይ በሱሌማን ዴዴፎ ተመታ ወድቃለች::
ኣውሮፕላኑ መሳርያ ጭኖ እንደነበረ በምን ተረጋገጠ?
ሬድዋን ሁሴን፦ ኣውሮፕላኑ የተመታው መቀሌ የጦር መሳርያ ሲያራግፍ ነው።
መከላከያ፦ ኣውሮፕላኑ የተመታው ከሱዳን አልፎ የአየር ክልላችንን ጥሶ ሲገባ ነው።
ታድያ የቱን እንመን?
ወይስ መቀለና ሑመራ የቦታ ለውጥ አድርገው መቀለ የሱዳን ድንበር ከተማ ሆናለች?
ተናባችሁ ዋሹ እንጂ!
Please wait, video is loading...
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs