Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15502
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Abiy Ahimed equates the Amhara genocide to gun violence in the USA [VIDEO]

Post by Abere » 07 Jul 2022, 16:13


ዐብይ አህመድ የሚይስገድላቸው ዜጋዎች፤

- በቀን 1 ጊዜ እንኳን በአግባቡ መመገብ የማይችሉ
- የተሟላ አልባሳት የሌላቸው
- የትምህርት ዕድል የተነፈጋቸው
- መምረጥ እና መመረጥ የማይችሉ ጭቁን
- እራሳቸው መጠበቂያ መሳርያ እንዳይዙ ወንጀል የሆነባቸው
- ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ እንዳይችሉ በታጣቂ የሚጠበቁ ወንጀለኞች
-በማንነታቸው ብቻ በሚገዙት ማንኛውም ዕቃ ላይ ልዩ የዋጋ ጪማሬ የሚደረግባቸው
-ልዩ የግብር ክፍያ የሚከፍሉ ናቸው

ከሞቱ በኋላ የህልፈት ስታትስቲካቸው በበለጸገው አለም እንደ በለጸገው ህዝብ ሁሉ ኑረው በአደጋ ከሞቱት ጋር እኩል ይነጻጸራሉ። ለምን በቁም እየገደሉ፤ ሲሞቱም እየገደሉ ከሞቱ በኋ ስታትስቲካቸውን ማበልጸግ የኦሮሙማ ብልጽግና ፓርቲ መርሆ ይሆን?


Abere
Senior Member
Posts: 15502
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Abiy Ahimed equates the Amhara genocide to gun violence in the USA [VIDEO]

Post by Abere » 07 Jul 2022, 17:11

ይኸ ሰውዬ ስንት ሰው ነው መግደል የሚፈልገው? እያለ ያለው እኮ በሰው ሞት ቁጥር ከዓለም ኋላቀር አገር ነን ነው። የግድያ ፍጥነቱ በስንት ዲጅት (rate of Killing Amhara) እንድሆን ነው የሚፈልገው? እንደዚህ ያለ ገልቱ እንኳን አያለሁ ብዬ በፍጹም ጠብቄ አላውቅም።


Post Reply