Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42934
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የጎሳ ፉክክር ቀውስ የኢትዮጵያ ፖለሪካ ስርዓትን ወደ ነባር የሽምግልና ሴራ እንዲሄድ አደረገው ! ኤቦ ዬቦ !!

Post by Horus » 15 Jun 2022, 22:35

የጎሳ ፖለቲከኞችን እናመሰግናለን ። እኛ ያለን ሴራ አይደለም እጅግ ጥንታዊ የፍትሃና አስተዳደር ሴራ ሁሉም የተጻፉና በዘመናዊ የሕግ ሊቃውንት ተፈትሸው በጉቦ ከተጨማለቀው የወያኔ ፍትህ ተብዬ ሺ ግዜ ቀልጣፋና ሺ ግዜ ፍትሃዊ ነው ። እነ ቅጫ፣ እነ ጎርደና እና ሌሎች ሰርዓቶች ሽማግሎች ከሦስት ግዜ በላይ ለዳኝነት አይቀመጡም ። ማንኛውም ጉዳይ በ3 ጉባኤ ይፈታል!!!