Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13074
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ከንቲባ አበደች ደደቤ በመሃል ከተማ ውስጥ በጎርፍ ለተወሰደው ሕፃን ኃላፊነት አልወስድም አለች

Post by Thomas H » 15 Jun 2022, 09:22

ማርኮን ከት/ቤት ሲወጣ የወሰደው ጎርፍ አስክሬኑን የት እንዳደረሰው እስካሁን አልታወቀም። ዛሬ ስምንተኛ ቀኑ ነው ። ወላጆቹ እና ታላቅ ወንድሙ ምን አይነት የስቃይ ቀናቶችን እንዳሳለፉ መገመት ቀላል ነው ።


Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ከንቲባ አበደች ደደቤ በመሃል ከተማ ውስጥ በጎርፍ ለተወሰደው ሕፃን ኃላፊነት አልወስድም አለች

Post by Ethoash » 15 Jun 2022, 13:41

ልጁን ማየት ከበደኝ ፣ በጣም ነው የሚያዛዝነው ነገር ግን ከንቲባ አበደች አበቤ ትክክል ናት አማሮች ናቸው ለዚህ ልጅ ሞት ተጠያቂዎቹ፣ ለምን በለኝ ቆሻሻ የጎርፍ መሄጃ ቱቦ ውስጥ ይጥላሉ፣ አማሮች ትንሽ ገደልማ ቦታ ካዩ ይቆሻሻ ቦታ ያረጉታል ወንዝማ አንደኛ የቆሻሻ መጣያቸው ነው ። ስለዚህ ለምን ብላ ነው ከንቲባ አበደች አበቤ እዳ ሳይኖርባት እዳ የምትቀበለው። እሱዋ ግን በጣም ከመወፈሩዋ መቀመጫዋ ከፊንፊኒ ውጭ ነው ቀበሌ ቁጥር የተስጠው። አረ ወድዝያ በሉዋት ። የብርቱካን ሚዳቋ ሲገርመን የዝች ደግሞ ባስ

Post Reply