Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42983
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የለውጥ ጽዋ መቅመስ ጀመሩ !! ነጻ ዩኒቨርሲቲ ሆኑ!!!

Post by Horus » 11 Jun 2022, 14:16

አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ ከመንግስት ነጻ የሆነ፣ እራሱን በራሱ የሚያስተዳድር ነጻ ዩኒቨርሲቲ ይሆናል ። የቀሩት 45 እስከ 50 የሚደርሱት እንደ ብቃታና ዝግጅታቸው እየተለኩ በሚቀትለው 5 አመት ውስጥ በሙሉ ነጻ ዩኒቨርሲቲ ይሆናሉ። ከዚህ በኋላ በመንግስት ደደብ ቢሮክራት የሚነዳ የክፍተኛ ትምሀርት ተቋም በኢትዮጵያ ያከትማል!!! ኤቦ ዪቦ !!!