የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የለውጥ ጽዋ መቅመስ ጀመሩ !! ነጻ ዩኒቨርሲቲ ሆኑ!!!
አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ ከመንግስት ነጻ የሆነ፣ እራሱን በራሱ የሚያስተዳድር ነጻ ዩኒቨርሲቲ ይሆናል ። የቀሩት 45 እስከ 50 የሚደርሱት እንደ ብቃታና ዝግጅታቸው እየተለኩ በሚቀትለው 5 አመት ውስጥ በሙሉ ነጻ ዩኒቨርሲቲ ይሆናሉ። ከዚህ በኋላ በመንግስት ደደብ ቢሮክራት የሚነዳ የክፍተኛ ትምሀርት ተቋም በኢትዮጵያ ያከትማል!!! ኤቦ ዪቦ !!!