Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

ይልማ ዴሬሳ

Post by Revelations » 09 Jun 2022, 12:32

Read the book that details the invasion of Ethiopia by the Oromo here. History matters. Those that invent history should be stopped.

https://archive.org/details/yilmaDeresa ... 1/mode/1up


Last edited by Revelations on 11 Jun 2022, 13:37, edited 1 time in total.

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ይልማ ዴሬሳ

Post by Revelations » 09 Jun 2022, 12:42


Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ይልማ ዴሬሳ

Post by Revelations » 09 Jun 2022, 13:00


Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ይልማ ዴሬሳ

Post by Revelations » 09 Jun 2022, 13:08


Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ይልማ ዴሬሳ

Post by Revelations » 09 Jun 2022, 18:07


Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ይልማ ዴሬሳ

Post by Revelations » 09 Jun 2022, 20:27

አዎ! የዛሬው ወለጋ ኦሮሞ ኢትዮጵያን ከመውረሩ በፊት የጥንት ስሙ ቢዛሞ ይባል ነበር! – አቻምየለህ ታምሩ




ከሰሞኑ በሰጠሁት አንድ ቃለ ምልልስ ላይ «ወለጋ ከኦሮሞ ወረራ በፊት የጥንት ስሙ ቢዛሞ ይባል ነበር» በማለት የተናገርሁትን አንድ ወዳጄ «ይህ የደብተራ ታሪክ ነው፤ ማስረጃ ልታቀርብ አትችልም» የሚል ትችት ሰንዝሮ ነበር። «ማስረጃ ልታቀርብ አትችልም» ብሎ ማስረጃ እንደመዝ የገፋፋኝን ወዳጄን ስለትችቱ እያመሰገንሁ ማስረጃዬን እነሆ ብያለሁ።

ወለጋ ከኦሮሞ ወረራ በፊት የጥንት ስሙ ቢዛሞ ይባል እንደነበር የጻፉት ትምህርት የላቸው ተብለው ባላዋቂዎች የሚሰደቡት «ደብተራ» የታሪክ ጸሐፊዎች ሳይሆኑ የሎንዶን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ምሩቅ ኦሮሞው አቶ ይልማ ደሬሳ ናቸው። አቶ ይልማ ደሬሳ ከጥሊያን ወረራ በፊት ከሎንዶን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ በዲግሪ የተመረቁ ሲሆኑ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ለብዙ ዓመታት የገንዘብ ሚኒስትር ነበሩ።
አቶ ይልማ የወለጋው ባላባት የደጃዝማች በከሬ ጎዳና ኦሞ ፋሮ ሲኒካ ኘአ ዶሮ የልጅ ልጅ ናቸው። የአቶ ይልማ አያት ደጃዝማች አመንቴ በከሬ ይባላሉ። የደጃዝማች አመንቴ በከሬ ልጅ ደግሞ የአቶ ይልማ ደሬሳ አባት ብላታ ደሬሳ አመንቴ ናቸው።

አቶ ይልማ ደሬሳ በ1959 ዓ.ም. «የኢትዮጵያ ታሪክ በአሥራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን» በሚል ባሳተሙት የታሪክ ጥናታቸው የዛሬው ወለጋ በ17ኛው መቶ ክፍለ በኦሮሞ ተወርቶ ስሙ ወደ ወለጋ ከመቀየሩ በፊት ጥንተ ስሙ ቢዛሞ ይባል ነበር። በግዛቱም አማራ፣ ጋፋትና እናርያ የሚባሉ ነገዶች ይኖሩበት ነበር። የቢዛሞ ግዛት ከዐፄ ዐምደ ጽዮን ጀምሮ የኢትዮጵያ አካል እንደነበር በዐፄ ዐምደ ጽዮን ታሪከ ነገሥትተ መዝግቦ ይገኛል።

ኦሮሞ በተለይም የሜጫ ኦሮሞ አካባቢውን ወርሮ ከያዘው በኋላ ግን ነባር ነገዶች ጠፍተውና ማንነታቸው በኦሮሞ ተቀይሮ ታሪካዊው የቢዛሞ ግዛት የስም ለውጥ አድርጎ ወለጋ ለመሆን በቅቷል። ( ምንጭ፡ ይልማ ደሬሳ (1959)፥ የኢትዮጵያ ታሪክ በአሥራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን፥ገጽ 17)
በአቶ ይልማ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኘው ሙሉ ታሪክ እነሆ!



sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ይልማ ዴሬሳ

Post by sun » 09 Jun 2022, 20:59

Revelations wrote:
09 Jun 2022, 12:32

Sile Wallagga Anbessoch firhat enna qinat indihum qererto aqum enna agonbiseh amesginachew. Angolih xenamma bihon nooroo, Ye Wallagawun wanna Anbessa Ethiopian ke haylegna weraari Xalian ya danewun general Abdisa Agan be mezmur enna be qidasee tamesginew enna tastawwusew nebber ekko, qen enna leelit. Qererto enna shillellaa yiggebbawu nebber eske alem mechereshaa, Mamma Ethiopian kemoot siladanee malet. Hagerin kemot kemadan yebellexe jegninet befitsum, fitsum yelem bezihich alem laiy. BINGO ! :P :P

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: ይልማ ዴሬሳ

Post by Revelations » 11 Jun 2022, 13:27

Read the book that details the invasion of Ethiopia by the Oromo here. History matters. Those that invent history should be stopped.

https://archive.org/details/yilmaDeresa ... 1/mode/1up

Post Reply