Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የአማራ ፖለቲከኞች፤ ይሄም የኛ ነው፤ ያም የኛ ነው፤ ያም የኛ ነው፤ እያሉ በየቦታው ጠላት ይፈጥራሉ። እነሱ የጠሉትን ስንት ቆጥረህ ትዘልቀዋለህ?" የአገው ብሄራዊ ሸንጎ

Post by sarcasm » 24 Apr 2022, 19:02

"የአማራ ፖለቲከኞች፤ ይሄም የኛ ነው፤ ያም የኛ ነው፤ ያም የኛ ነው፤ እያሉ በየቦታው ጠላት ይፈጥራሉ። እነሱ የጠሉትን ስንት ቆጥረህ ትዘልቀዋለህ? የአማራ ፖለቲከኞች ማንን ነው የሚወዱ?"

አቶ አላምረው ይርዳው የአገው ብሄራዊ ሸንጎ ሊቀ መንበር