*****************************
የራያ የወሰንና የማንነት ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሠረት እንደሚመለስ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ፡፡
የራያ ሕዝብ ተወካዮች ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የራያ ሕዝብ የማንነት እና የወሰን ጥያቄ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ያቀረቡ ቢሆንም ለረጅም ጊዜ ምላሽ ሳያገኝ እንደቆየ ገልጸዋል፡፡
አያይዘውም የማንነት ጥያቄ በማንሳታቸው ሞትን ጨምሮ ሌሎች በደሎች በራያ ሕዝብ ላይ ሲፈፀም የቆየ እንደነበረና በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ራያዎች ከቤት ንብረታቸው ሲፈናቀሉ እና ንብረታቸውም ሲወድም እንደነበረ ተወካዮቹ በአካል ቀርበው ያስረዱ ሲሆን ጥያቄአችን ምላሽ ሊሰጠው ይገባል በማለት አቤቱታቸውን አቅርበዋል፡፡
የራያ ሕዝብ ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሰረት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘው ተሻገር ገልጸዋል፡፡
እንደ ከዚህ በፊቱ የሕዝቦችን ጥያቄ በኃይል ለማፈን የሚደረግ አላስፈላጊ ጫና ከሕገ መንግስቱ የሚቃረን ስለሆነ ተቀባይነት የለውም ማለታቸውን ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
የሕዝቦችን ጥያቄ ሕግን መሠረት በማድረግ ምላሽ በመስጠት ሕብረብሔራዊ አንድነታችንን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
Please wait, video is loading...
The Defense Minster said the following after after the start of the war: "ጦርነቱ ክልልን የማስፋት ዓይነት ኣድርጎ የመውሰድ ኣዝማምያዎች ኣሉ። የወሰን ኣካባቢዎች የማስመለስ፤ ኣድርጎ የማቅረብም ሙከራዎች ኣሉ። ይሄም በመሰረቱ ስሕተት ነው። የኣስተዳደር ወሰን ጥያቄ የሚመለስበት ስርዓት ኣለው። ይሄ በግልጽ መታወቅ ኣለበት።" የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር ዶር ቀነአ ያደታ You cannot get clearer and more direct than that!
Check out the Chief of Staff of the Tigray Transitional Administration's interview as well. He stated Abiy's position clearly and he said the president's of Oromia, Afar, Somal, Benshangul and other told hims they are on Tigray's side when it comes to the territorial integrity of Tigray region.
"እኔ ራሴ የአማራ ልዩ ሃይል ከምዕራብ ትግራይ አስወጣቸዋለሁ። ሕወሓትን ስንገጥም እንደተፈጠረው ችግር እንዳይፈጠር፤ systematically እናፍናቸዋለን በቀላል ወጪ" ጠ/ሚ አቢይ