Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42903
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

በትግሬ ጦርነት ግማሽ ሚሊዮን ሰው እንደ ሞተ ተረጋገጠ! እናስ ምን ፈየደ?

Post by Horus » 16 Mar 2022, 12:12

ትግሬና ዩክሬይን ሁለቱም ባላዋቂ የድራማ ተዋንያን ተመርተው ፈረሱ! እናማ ያ ሁሉ የትግሬ ሆያ ሆዬ ምን ፈየደ? ዘለንስኪ ኔቶ ካልገባሁ ብሎ ዩክሬይንን አፈረሰ! ዩክሬይን በፍጹም ኔቶ አትገባም። እናሳ ይህ ሁሉ የዘለንስኪ ሆያ ሆዬ ምን ፈየደ? እውቀት አስፈላጊ የሆነበት ምክኛት አለ! ዛሬ ሌሎችም በአቢይ ዙሪያ የተከማቹ የጎሳ ስልጣን ነጋዴዎች የሚጮሁት ይህ ሁሉ የብሄር ቅብጥርሶ ሆያ ሆዬ ከስልጣሜም ሆነ ከብልጽግና ጋራ የሚያገናኘው ነገር የለም! የጎሳ ከበርቴ ድራማ ነው! ጆሮ ያለው ይስማ! አይን ያለው ይመልከት! አይምሮ ያለው ያስተውል!


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Post by Za-Ilmaknun » 16 Mar 2022, 12:43

Half a million doesn't seem to be enough for them to learn from their devilish adventure. Perhaps, they won't get satisfied until they see the disintegration of the country and another millions of their people perish. If only they knew what is brewing!! Hate is a great motivator but it ain't the just one. Their unbridled hate have only prepared them to murder others without calculating the reciprocity. They will start their great solution in a few months to seal their fate as a society. I only wish them luck!

Post Reply