የኢትዮጵያ የሃይማኖት መሪዎች በትግራይ የተፈፀመው እና እየተፈፀመ ያለውን የጄኖሳይድ ተሳታፊ መሆናቸው የትግራይ ወንጌላውያን አማኞች በመግለጫዋ የገለፀች ሲሆን።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት በትግራይ ላይ እየተካሄዳ ያለው የጄኖሳይድ ተግባር እንዲያወግዙት ጥሪያችን በተከታታይ ብናቀርብም ከዚህ በተቃራኒው ሁሉንም አቀፍ ግፍ እንደፅድቅ ቆጥረው በቁሳቁስም አጋዥ እንደሆኑ በመግለጫዋ ጠቅሳለች።
የትግራይ ህዝብ ግፍ፣ በደል እና ጭፍጨፋ እንዲሁም የሃይማኖት ተቋማትን ማውደም እንደፅድቅ ከሚቆጥሩ ፣ሰላምን አሻፈረኝ ብለው ጦርነትን የሚደግፉ የኢትዮጵያ የሃይማኖት መሪዎች በየትኛውም መለክያ መቀበል አይቻልም ያለችው የትግራይ ወንጌላውያን አማኞች ቤተ ክርስትያን ከፌደራል ጋር የነበራትን ህብረትና እና ጥምረት ሙሉ በሙሉ ማቋረጥዋን አስታውቃለች።
የካቲት 12/2014ዓም
ድምፂ ወያነ ትግራይ
Please wait, video is loading...