Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EthioRedSea
Member
Posts: 4089
Joined: 31 Aug 2019, 11:55

TDF and Tigray did not loose 300000

Post by EthioRedSea » 02 Feb 2022, 16:26

Tigray youth is armed and fighting. The losses TDF sustained are relatively much lower than the losses suffered by Abiy and Issayas mercenary army.

Such misinformation is spead to make the enemy think otherwise. TDF has more military force and is better organised now than a year ago. Tigray and TDF will win this current war. TDF needs to set priorities. We expect TDF to march to Asmera and stop Issayas involvement in this war. As to Ethiopia, the war will continue until a reliable government is in place.

Abere
Senior Member
Posts: 15486
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: TDF and Tigray did not loose 300000

Post by Abere » 02 Feb 2022, 16:44

ትንሽ እፈር እንጅ። ወያኔ እራሱ ያመነው እኮ ቁጥር ነው። 300,000 ተገዳላይ ተደመሰሰብኝ ያለው። ትክክለኛው አሃዝ ግን 900,000 በላይ ነው። ቁጥሩ እጅግ ይዘገንናል። ይህ ቁጥር ቢበልጥ እንጅ አያንስም። ምክንያቱም ወያኔ ዘመናዊ መሳርያ እንጅ ዘመናዊ ወታደር በቂ የለውም። የሚጠቀምበት ስልት ደግሞ ህዝባዊ ማዕበል ይባላል። በደመ-ነፍስ ግባ የሚል ወጣት፥ሽማግሌ፥ሴት፥ ህጻን ፤ አካለ ስንኩላን ወዘተ። ከዚህም በከፋ መልኩ ደግሞ አደንዛዥ ወይም አነቃቂ እጽ በመስጠት ብዙዎችን የጥይት እራት አድርጓቸዋል። ሌላም የማታለልያ ዘደ አለ። ለብዙዎች ይህ የሱዳን መተት ወይም ኪታብ በአንገታችሁ አጥልቃችሁ ተዋጉ ጥይት አያስመታም እያሉ በማደል ብዙ ትግሬዎች በቁማቸው እየገቡ ተደምስ ዋል። ከኮረም አላማጣ እስከ ደብረሲና የትግሬ እሬሳ እንደ ሽምብራ ነው ሜዳ ላይ የፈሰሰው። አሁን ምንድን ነው ይሆነው? ወያኔ አንዳንዶችን እሬሳቸውን በሲኖ ትራክ ጭና የጅምላ መቀብር እንደ ቀበረችው ሁሉ ለትግራይ እናቶችም የጅምላ መርዶ ማርዳቷ ነው። የጅምላ መርዶ ይባላል። አምባ ገነኖች ናቸው እንድህ የሚያደርጉት። እኔ የሚገርመኝ ግን ትግሬ በ21ኛው ክፍለ ዘመን ለምን ባርያ ሆነ መብቱን ለምን አያስከብርም? አልቋል እኮ::በመጀመሪያ የትግሬ ጥላት ወያኔ ነው። ለምን ወያኔን አይጥልም?

EthioRedSea
Member
Posts: 4089
Joined: 31 Aug 2019, 11:55

Re: TDF and Tigray did not loose 300000

Post by EthioRedSea » 02 Feb 2022, 17:05

TPLF is the Tigray people themselves. TPLF is also part of the Ethiopian people practically. It is the voice of democratic Ethiopia and Africa.

Post Reply