Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ኤርሜ ለገሰ ዋክጂራ ዊን-ዊን ብሎ ተዊናዊኖ ወልቃይትና ጸገዴ ለጁንታ ኣሳልፎ ለመስጠት ይፈልጋል !!

Post by Abe Abraham » 29 Jan 2022, 18:46

ኤርሚያስ ለገሰ ዋክጂራ ዊን-ዊን ብሎ ተዊናዊኖ ወልቃይትና ጸገዴ ለጁንታ ኣሳልፎ ለመስጠት ይፈልጋል !! ኤርሜ ነጮች ስለ የኢትዮጵያ ሶሻል-ፋብሪክ የጻፉትን ኣምኖ በኢትዮጵያ በሁሉ ብሄሮች( ኦሮሞ፡ ኣማራ፡ ኣፋር፡ ሶማሌ፡ ደቡብ ) የእርስ-በርስ ጦርነትና መገዳደል እንዳለ ወስዶ ኢትዮጵያ በመበታተን ሁኔታ እንዳለች ኣድርጎ ተቀበለ !! ባሁኑ ሰኣት ዋነኛው የኢትዮጵያ ችግር ኣሸባሪው በነጮች የተላከ ጁንታ እንጂ የሌል የሞላ ህብረተ-ሰብኣዊ ቀውስ ኣይደለም ። በ 5% ለተፈጠረውን ብጥብጥብ የ100% የእርስ-በርስ ችግር ኣድርገህ መውሰድ ቅኑነት ኣያሳይም።