Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !
Hሆረስ
ክ10 አመት በፊት ይህን ቢዝነስ ኣይዲያ ለዘመድ ነገሬ ነበር የሚሰማኝ ጠፋ እንጂ። ይኸው አልቀረም። አንተ ግን የአገርና የውጭ አገር 'ቡርዧ' ባህል እንደሚወራረሱ እንዴት ዘነጋህ? የምትገርመው አንተ!
ክ10 አመት በፊት ይህን ቢዝነስ ኣይዲያ ለዘመድ ነገሬ ነበር የሚሰማኝ ጠፋ እንጂ። ይኸው አልቀረም። አንተ ግን የአገርና የውጭ አገር 'ቡርዧ' ባህል እንደሚወራረሱ እንዴት ዘነጋህ? የምትገርመው አንተ!
Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !
ምንድን ነው የምትቀላምደው እኔ አገር ቤት ሳድግ ጅብ የሚጠብቁ፣ ከብት የሚጠብቁ፣ ልጆች የሚጫውቱ ሶስት አስገራሚ ውሾች ነበሩን! ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው! ትልቁን የሰው ልጅ ጓደኛ ከቡርዧ ጋር ምን አገናኘው? እኔ የውሾች ዋጋ ምን ያህል እንደ ተወደደ ለማሳየት እንጂ ስለ ከበርቴ ምናምን ለማለት አይደለም ! ትግሬ የሚበላው ያጣው በራሱ ደደብ መሪዎች መጨማለቅና ሰርቶ ከመክበር መስረቅና መዝረፍ ሃይማኖት ስላደረገ ነው። የቆረቆረህ ያ ከሆነ ። አው የትግሬ ባንዳ ተከታዮች ስንዴ ካሜሪካ ለምነው ባምባሻ ነው ሚኖሩት! የሸዋ ውሾች የዶሮ ስጋ ነው የሚበሉት!!! ወንድሜ፣ ትግሬን ከጉራ ወደ ስራ ዙር በለው! በቃ!!
-
- Member+
- Posts: 5507
- Joined: 14 Feb 2020, 04:27
Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !
It is true, Horus was grown up surrounded by remarkable dogs,
even He had his own dog who read a bible for him.
it seems a jock to whom he didn't see you grew up brother Horus.
even He had his own dog who read a bible for him.
it seems a jock to whom he didn't see you grew up brother Horus.
Horus wrote: ↑19 Jan 2022, 14:21ምንድን ነው የምትቀላምደው እኔ አገር ቤት ሳድግ ጅብ የሚጠብቁ፣ ከብት የሚጠብቁ፣ ልጆች የሚጫውቱ ሶስት አስገራሚ ውሾች ነበሩን! ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው! ትልቁን የሰው ልጅ ጓደኛ ከቡርዧ ጋር ምን አገናኘው? እኔ የውሾች ዋጋ ምን ያህል እንደ ተወደደ ለማሳየት እንጂ ስለ ከበርቴ ምናምን ለማለት አይደለም ! ትግሬ የሚበላው ያጣው በራሱ ደደብ መሪዎች መጨማለቅና ሰርቶ ከመክበር መስረቅና መዝረፍ ሃይማኖት ስላደረገ ነው። የቆረቆረህ ያ ከሆነ ። አው የትግሬ ባንዳ ተከታዮች ስንዴ ካሜሪካ ለምነው ባምባሻ ነው ሚኖሩት! የሸዋ ውሾች የዶሮ ስጋ ነው የሚበሉት!!! ወንድሜ፣ ትግሬን ከጉራ ወደ ስራ ዙር በለው! በቃ!!
Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !
What was so different about Zebider? Just entranced. Knowing how dogs are treated in Ethiopia,yet, Zebider was laid with such respect.ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው
Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !
ዘቢደር ቤት ውስጥ ምታድር መጫወቻችን ነበርች ልጆች ሆነን ። አንተ የከተማ ዉሻ አይተህ ነው ። ባላገር ቤት የሌለው ዉሻ የለም ። አገልጋዮች ስለሆኑ ዉሻ ሁሉ ቤት፣ ባለቤት አለው ። አንድ ዉሻ ወይ ታምሞ (አበደ) ይባላ ቤቱን ጥሎ ካልጠፋ በስተቀር ከግቢው የሚጠፋ ዉሻ የለም። አንዳንዴ ከጌታቸው ጋር አደን ሄደው ወይ ከጅብ ጋር ሲታገሉ ተነክሰው የሚሞቱ አሉ እንጂ ዝም ብሎ ቤት አልባ ዉሻ የለም። ከተማ ወስጥና ገበያ አካባቢ ያሉ ዉሾች ናቸው ምግብ ልመና ሲዞሩ የሚጠፉና የሚደበደቡ ብሎም በማዘጋጃ ቤት በመርዝ የሚገደሉ ! ያ የጭካኔ ዘመን ነው ። ይህው እዚህ ቪዲዮ ውስጥ አንዱ ሰውዬ ስራው ቤት አልባ ውሾችን መነከባከብ ነው! ትልቅ እድገት ። የባላገር ዉሻ ሰራ አለው! ከረኛ ጋር ከብት የሚጠብቅ ዉሻ አለ ወዘተ ! ዉሻ ከሰው ጋር ባልሳሳት 50 ሺ አመት አብሮ ኖሮዋል!
Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !
ምን አስቸኮለህ? ረጋ ካልክ በግልጽ ያስቀመጥከው አይስወርብህም። የሚሸጥ ነገር ኮሜዲቲ ወይም እቃ ቢዝነስ ሆነ ማለት ነው። አንድ ነገር ወደ ቢዝነስ ሲቀየር ወደ ቡርዧ ተቀየረ ማለት አይደለም? ፡) በ100 ሺ ብር ከተሸጠ ደግሞ የሃብታብ ውሻ ማለት ነው። ውድ ውሻ ታቅፎ መታየት የፈረንጁ በተለይ የታዋቂዎቹ ሃብታሞች ወይም ብርዧ ባህል እንደሆን እናውቃለን። በነገራችን ላይ ክፉውንም ባህል እንደዝሁ ይወራረሳሉ። ደግ ደጉን ያሰማን! ክክክክክምንድን ነው የምትቀላምደው እኔ አገር ቤት ሳድግ ጅብ የሚጠብቁ፣ ከብት የሚጠብቁ፣ ልጆች የሚጫውቱ ሶስት አስገራሚ ውሾች ነበሩን! ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው! ትልቁን የሰው ልጅ ጓደኛ ከቡርዧ ጋር ምን አገናኘው?
ከሁሉም አውሬዎች በፊት የሰው ልጅ ጓደኛ ውሻ ነው ይባላል። ነበረም ይመስለኛል። ሆኖም ወደ ሃይማኖት ስንገባ ለየት ያለ ትርጉም ይሰጠዋል። እንደ የሴት ልጅ የሚያፈቅሩትና የሚንከባከቡት ነውም ብሏል ዳርዊን ክክክክክክክ። ሌላ ነገር ውስጥ ልንገባ አይደል? ይቀር።
Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !
You are right i was thinking about those dogs all over Addis Abeba. Thanks for sharing your story. I always wanted a dog, whenever i see German shepherd, i get excited we shall see. I love dogs.Horus wrote: ↑19 Jan 2022, 19:17ዘቢደር ቤት ውስጥ ምታድር መጫወቻችን ነበርች ልጆች ሆነን ። አንተ የከተማ ዉሻ አይተህ ነው ። ባላገር ቤት የሌለው ዉሻ የለም ። አገልጋዮች ስለሆኑ ዉሻ ሁሉ ቤት፣ ባለቤት አለው ። አንድ ዉሻ ወይ ታምሞ (አበደ) ይባላ ቤቱን ጥሎ ካልጠፋ በስተቀር ከግቢው የሚጠፋ ዉሻ የለም። አንዳንዴ ከጌታቸው ጋር አደን ሄደው ወይ ከጅብ ጋር ሲታገሉ ተነክሰው የሚሞቱ አሉ እንጂ ዝም ብሎ ቤት አልባ ዉሻ የለም። ከተማ ወስጥና ገበያ አካባቢ ያሉ ዉሾች ናቸው ምግብ ልመና ሲዞሩ የሚጠፉና የሚደበደቡ ብሎም በማዘጋጃ ቤት በመርዝ የሚገደሉ ! ያ የጭካኔ ዘመን ነው ። ይህው እዚህ ቪዲዮ ውስጥ አንዱ ሰውዬ ስራው ቤት አልባ ውሾችን መነከባከብ ነው! ትልቅ እድገት ። የባላገር ዉሻ ሰራ አለው! ከረኛ ጋር ከብት የሚጠብቅ ዉሻ አለ ወዘተ ! ዉሻ ከሰው ጋር ባልሳሳት 50 ሺ አመት አብሮ ኖሮዋል!