Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ዓለም አቀፉ የስኳር ህመም ፌደሬሽን IDF በትግራይ የሚገኙ የስኳር በሽታ ታማሚዎች ለሞትና ለተጨማሪ በሽታ እንዳይጋለጡ ለመታደግ መድኃኒት አቅርቦት በአስቸኳይ እንዲረጋገጥ አቤቱታ አሰማ

Post by sarcasm » 16 Jan 2022, 21:07

ዓለም አቀፉ የስኳር ህመም ፌደሬሽን አቤቱታ አሰማ።

*****
ፌደሬሽኑ በትግራይ ክልል የሚገኙ የስኳር በሽታ ታማሚዎች ለሞትና ለተጨማሪ በሽታ እንዳይጋለጡ ለመታደግ የህይወት አድን መድኃኒት አቅርቦት በአስቸኳይ መድረሱ እንዲረጋገጥ በማለት ነው አቤቱታውን ያሰማው።

ፌደሬሽኑ ይህን ይበል እንጂ የፌደራሉ መንግስት የትግራይን ህዝብ ከምግብና መድኃኒት አቅርቦት አቅቦ ህዝቡ በዚህ ተማሮ መሪዎቹን አሳልፎ እንዲሰጥ እንደ አንድ የጦር ታክቲክ እየተጠቀመ እንደሆነ በተንታኞች ይነገራል።

ማለዳ ሚዲያ
Please wait, video is loading...