Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13728
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

ሰበር ዜና ለሆረስ

Post by Noble Amhara » 25 Dec 2021, 18:11


@3:10

Horus
Senior Member+
Posts: 42889
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሰበር ዜና ለሆረስ

Post by Horus » 25 Dec 2021, 18:28

Noble Amara,
ስሜቱን እኔም እጋራዋለሁ! ብርሃኑ ላገር መሞት፣ ለፖለቲካ እምነት መሞት ምን ማለት እንደ ሆነ ህይወቱን ሁሉ ያየ ሰው ነው ። ገና በ16 አመቱ ታላቅ እህቱን በቀይ ሽብር ያጣ ሰው ነው ። አሲምባ ሄዶ 15 ጓዶቹ በራሳቸው ጓዶች አንጃ ተብለው በግፍ ፊቱ ላይ የተረሸኑበት ሰው ነው ። እነዘሩዕ ክሸናና ኢያሱ አለማየሁ እሱን የተዉት በጣም ወጣት ስለሆነ ምናምን በሚል ነው ። ግንቦት ሰባት ውስጥ የሚወዳቸው የራሱ ጦር ተዋጊዎች ላመኑበት፣ ለቆሙለት የኢትዮጵያዊነት አላማ ሲሰዉ ያየ ሰው ነው ። እኛ ዛሬ አገር እንዲኖረን የሚያደርጉት እነዚህ የዘመነ ዘመንት ጀግኖች ናቸው ። ልክ ብርሃኑ የተሰማው ስሜት እኔ ተሰምቶኛል! ያ ነው እንጓዝ በወደቁት ጓዶች ፋና! የሚባለው! ሕዝብና አገርም ከዘመን ዘመን የሚኖረው እንደነሱ ላገርና ህዝብ የሚሞት ጀግና ስለሚወለድ ነው!

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13728
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: ሰበር ዜና ለሆረስ

Post by Noble Amhara » 11 Jan 2022, 10:38

Horus wrote:
25 Dec 2021, 18:28
Noble Amara,
ስሜቱን እኔም እጋራዋለሁ! ብርሃኑ ላገር መሞት፣ ለፖለቲካ እምነት መሞት ምን ማለት እንደ ሆነ ህይወቱን ሁሉ ያየ ሰው ነው ። ገና በ16 አመቱ ታላቅ እህቱን በቀይ ሽብር ያጣ ሰው ነው ። አሲምባ ሄዶ 15 ጓዶቹ በራሳቸው ጓዶች አንጃ ተብለው በግፍ ፊቱ ላይ የተረሸኑበት ሰው ነው ። እነዘሩዕ ክሸናና ኢያሱ አለማየሁ እሱን የተዉት በጣም ወጣት ስለሆነ ምናምን በሚል ነው ። ግንቦት ሰባት ውስጥ የሚወዳቸው የራሱ ጦር ተዋጊዎች ላመኑበት፣ ለቆሙለት የኢትዮጵያዊነት አላማ ሲሰዉ ያየ ሰው ነው ። እኛ ዛሬ አገር እንዲኖረን የሚያደርጉት እነዚህ የዘመነ ዘመንት ጀግኖች ናቸው ። ልክ ብርሃኑ የተሰማው ስሜት እኔ ተሰምቶኛል! ያ ነው እንጓዝ በወደቁት ጓዶች ፋና! የሚባለው! ሕዝብና አገርም ከዘመን ዘመን የሚኖረው እንደነሱ ላገርና ህዝብ የሚሞት ጀግና ስለሚወለድ ነው!

ትክክል !!!!!!

Post Reply