@3:10
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13728
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
ሰበር ዜና ለሆረስ
@3:10
Re: ሰበር ዜና ለሆረስ
Noble Amara,
ስሜቱን እኔም እጋራዋለሁ! ብርሃኑ ላገር መሞት፣ ለፖለቲካ እምነት መሞት ምን ማለት እንደ ሆነ ህይወቱን ሁሉ ያየ ሰው ነው ። ገና በ16 አመቱ ታላቅ እህቱን በቀይ ሽብር ያጣ ሰው ነው ። አሲምባ ሄዶ 15 ጓዶቹ በራሳቸው ጓዶች አንጃ ተብለው በግፍ ፊቱ ላይ የተረሸኑበት ሰው ነው ። እነዘሩዕ ክሸናና ኢያሱ አለማየሁ እሱን የተዉት በጣም ወጣት ስለሆነ ምናምን በሚል ነው ። ግንቦት ሰባት ውስጥ የሚወዳቸው የራሱ ጦር ተዋጊዎች ላመኑበት፣ ለቆሙለት የኢትዮጵያዊነት አላማ ሲሰዉ ያየ ሰው ነው ። እኛ ዛሬ አገር እንዲኖረን የሚያደርጉት እነዚህ የዘመነ ዘመንት ጀግኖች ናቸው ። ልክ ብርሃኑ የተሰማው ስሜት እኔ ተሰምቶኛል! ያ ነው እንጓዝ በወደቁት ጓዶች ፋና! የሚባለው! ሕዝብና አገርም ከዘመን ዘመን የሚኖረው እንደነሱ ላገርና ህዝብ የሚሞት ጀግና ስለሚወለድ ነው!
ስሜቱን እኔም እጋራዋለሁ! ብርሃኑ ላገር መሞት፣ ለፖለቲካ እምነት መሞት ምን ማለት እንደ ሆነ ህይወቱን ሁሉ ያየ ሰው ነው ። ገና በ16 አመቱ ታላቅ እህቱን በቀይ ሽብር ያጣ ሰው ነው ። አሲምባ ሄዶ 15 ጓዶቹ በራሳቸው ጓዶች አንጃ ተብለው በግፍ ፊቱ ላይ የተረሸኑበት ሰው ነው ። እነዘሩዕ ክሸናና ኢያሱ አለማየሁ እሱን የተዉት በጣም ወጣት ስለሆነ ምናምን በሚል ነው ። ግንቦት ሰባት ውስጥ የሚወዳቸው የራሱ ጦር ተዋጊዎች ላመኑበት፣ ለቆሙለት የኢትዮጵያዊነት አላማ ሲሰዉ ያየ ሰው ነው ። እኛ ዛሬ አገር እንዲኖረን የሚያደርጉት እነዚህ የዘመነ ዘመንት ጀግኖች ናቸው ። ልክ ብርሃኑ የተሰማው ስሜት እኔ ተሰምቶኛል! ያ ነው እንጓዝ በወደቁት ጓዶች ፋና! የሚባለው! ሕዝብና አገርም ከዘመን ዘመን የሚኖረው እንደነሱ ላገርና ህዝብ የሚሞት ጀግና ስለሚወለድ ነው!
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13728
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: ሰበር ዜና ለሆረስ
Horus wrote: ↑25 Dec 2021, 18:28Noble Amara,
ስሜቱን እኔም እጋራዋለሁ! ብርሃኑ ላገር መሞት፣ ለፖለቲካ እምነት መሞት ምን ማለት እንደ ሆነ ህይወቱን ሁሉ ያየ ሰው ነው ። ገና በ16 አመቱ ታላቅ እህቱን በቀይ ሽብር ያጣ ሰው ነው ። አሲምባ ሄዶ 15 ጓዶቹ በራሳቸው ጓዶች አንጃ ተብለው በግፍ ፊቱ ላይ የተረሸኑበት ሰው ነው ። እነዘሩዕ ክሸናና ኢያሱ አለማየሁ እሱን የተዉት በጣም ወጣት ስለሆነ ምናምን በሚል ነው ። ግንቦት ሰባት ውስጥ የሚወዳቸው የራሱ ጦር ተዋጊዎች ላመኑበት፣ ለቆሙለት የኢትዮጵያዊነት አላማ ሲሰዉ ያየ ሰው ነው ። እኛ ዛሬ አገር እንዲኖረን የሚያደርጉት እነዚህ የዘመነ ዘመንት ጀግኖች ናቸው ። ልክ ብርሃኑ የተሰማው ስሜት እኔ ተሰምቶኛል! ያ ነው እንጓዝ በወደቁት ጓዶች ፋና! የሚባለው! ሕዝብና አገርም ከዘመን ዘመን የሚኖረው እንደነሱ ላገርና ህዝብ የሚሞት ጀግና ስለሚወለድ ነው!
ትክክል !!!!!!