Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ኢትዮጵያ አንድ ተከላካይ በቀይ አሰናብታ በኬፕቨርዲ 1-0 ተሸነፈች

Post by Abaymado » 09 Jan 2022, 17:15

በ 8 ኛው ደቂቃ ያሬድ በቀይ በመባረሩ ጨዋታው ግራ የገባው ነበር የሚመስለው።
ለሚቀጥለው ስህተታቸውን አርመው መግባት አለባቸው። በተለይ ፍርሀታቸውን ካስወገዱ በጨዋታ ምንም እንከን የላቸውም።