Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13070
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : የሶማሌው ሙስጠፌ ዓብይን አዋረደው

Post by Thomas H » 31 Dec 2021, 12:25

በቀን ቦሌ 22,000 መንገደኞች ይገባሉ ከዚህም ውስጥ 9000 መንገደኞች ለትራንዚት ነው የሚመጡት:: ውሸት ስንቁ የሆነው ዓብይ ግን 1 ሚሊዮን ዲያስፖራ ይመጣል ብሎ እየዋሸ ነው:: ለማንኛውም የሶማሌ ክልል ባለሥልጣኖች ቀኑን ሙሉ አየር ማረፊያ ዲያስፖራ ሱማሌዎች ይመጣሉ ብለው ሲጠብቁ 3 ሱማሌዎች ብቻ ነው የገቡት እነሱም የሙስጠፌ የቅርብ ዘመዶች ናቸው:: በዓብይ ውሸት የተበሳጨው ሙስጠፌ ዛሬ በዌቢናር ሱማሌዎችን ለምን እንዳልመጡ እና ኢትዮጵያም እየፈረሰች ስለሆነ የሶማሌ ክልል ነፃነቷን አውጃ ነፃ አገር እንድትሆን ምን መደረግ እንዳለበት ሲመካከር ውሏል::






















Post Reply