Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ኤርሚያስ ለገሠ ለመጀመርያ ጌዜ ሰለ ኦሮሞ መልካም ነገር ከአፉ ወጣ፤ ሠፋሪ አማራን ግን ለመጀመርያ ጊዜ ወቀሰ፡፡

Post by AbebeB » 28 Dec 2021, 00:25

ኤርሚያስ ለገሠ ስለ አቶ አለማየሁ አቶምሣ በተጠየቀበት የዛሬ ወሬያቸው ውስጥ ነበር ስለ ኦሮሞ ሕዝብና ነጻ አውጪ ሠራዊቱ እውነተኛ ሀሣብ (fair) ለመጀመርያ ጊዜ የሠጠው፡፡ ሁሉንም በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ላይ ማላከክ ትክክል አይደለም፣ የአቶ ዓለማየሁ አቶምሣ ቤተሰብ የተገደሉት በፒፒ ሊሆን ይችላል የሚል ነበር፡፡ ምክንያቱንም መተንተን ሞክሮአል፡፡