Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የቡድን መሳርያ አልነበረንም፤ ከትግሬ ማርከን ቂጥ ቂጡን ስንለው ነበር። ጀግናው ሃሰን ከረሙ

Post by Abere » 24 Dec 2021, 13:28

መከላከያ እግሬን አላነሳም ብሎ ቁጭ ቢልም፥ ፋኖዎች ገና ነጻ ያልወጡ ያራያ መሆኒ ወዘተ አካባቢዎች ላይ ትግሉን መግፋት አለበቸው። ወያኔ ጦርነቴ ከአማራ ጋር ነው፥ጦርነቴ ከአብይ አህመድ ጋር ብላለች። አብይ ዐህመድ በቅቶኛል ብሏል አማራ ግን ገና ነው። መሉ በሙሉ የአማራ መሬት እስኪ መለስ ፋኖ ተኩስ ማቆም የለበትም።

Post Reply