Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ወሎ ነፃ ወጥቷል ብሎ መናገር ስህተት ነው። ወሎ ሃብት ትግራይ ውስጥ ተከማችቶ፣ ራያ ኮረም አላማጣ አማራ በትግሬ ወራሪ ግፍ ስር ወድቆ ወሎ ነጻ አልወጣም።

Post by Abere » 18 Dec 2021, 10:58

ወሎ ገና ነፃ አልወጣም። ይህ የወያኔ ስውር ቀኝ አገዛዝ የፓለቲካ ሴራ ነው። በጣም ነው የሚያሳዝነው የተለቀቁትን ቦታዎች ስም ብቻ መጥቀስ ሲገባ እንድህ ብሎ መናገር የወሎን ህዝብ የመላው አማራ ህዝብ ማናቅ ነው። ወሎ ፍዳውን የበላ ህዝብ ነው። መሬቱ ገና በወራሪ ወያኔ ተይዟል የራያ ኮረም አላማጣ አማራዎች በግዞት ላይ ናቸው በትግሬ ወራሪ ግፍ እየተፈጸመባቸው ነው። የወሎ ሃብት እና ንበረት ያለው ትግራይ ውስጥ ነው። ተዘርፏል።የተዘረፈው ሃብት ሳይመለስ እና የተያዘው የኮረም አላማጣ መሬት እና ህዝብ ነጻ ሳይወጣ ይህን ማውራት ድፍረትም ቀልድም ነው። እባካችሁ ለመደገፍ ስትሉ በሰው ቁስል እንጨት አትስደዱበት። ወሎ ገና ነው። የኢትዮጵያን ፍዳ የከፈለው ወሎ ነው። ወሎ ድል ሲያደርግ ብቻ ነው ኢትዮጵያ ድል ማብሰር ያለበት። ፓርቲ በመለጠፍ መደገፍ አቁሙ። ህዝብ እና እውነት ብቻ ደግፉ።

ነፃነት ለወሎ ህዝብ!!! ነፃነት ለኢትዮጵያ!!!

Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወሎ ነፃ ወጥቷል ብሎ መናገር ስህተት ነው። ወሎ ሃብት ትግራይ ውስጥ ተከማችቶ፣ ራያ ኮረም አላማጣ አማራ በትግሬ ወራሪ ግፍ ስር ወድቆ ወሎ ነጻ አልወጣም።

Post by Abere » 19 Dec 2021, 16:49

ታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ ከትሬ ወራሪ መንጋ ነጻ መውጣቷ መውጠቷ ተዘግቧል። በቀጣዩ ሌሎች በወራሪው የትግሬ ሽፍታ ለ30 አመታት የተያዙት መሬቶች እና ህዝብ ነጻ መውጣት የግደታ ይሆናል። የተዘረፈው የወሎ ሃብት እንድሁ።

Post Reply