Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የ85 አመት መነኩሴዋን ፋሽሽት ሳይጣን ትግሬዎች አስገደደው ደፈሩ!! ትግሬ ማለት ሳይጣን ማለት ነው የምንለው በምክንያት ነው!!

Post by Wedi » 13 Dec 2021, 18:33

Ethiopian Press Agency /የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት/

"አሁንማ ምንኩስናዬም ፈረሰ፤ አረከሰኝ”

በአሸባሪው የተደፈሩት የ85 አመቷ መነኩሴ - ሸዋሮቢት
:cry: :cry:
*********************
(ኢ ፕ ድ)

እማሆይ ዛሬ የምንኩስና ቆባቸውን አውልቀው ጥቁር ሻሽ ጸጉራቸው ላይ ጣል አድርገዋል። የምንኩስናው ክብር፣ ስለ ሰማያዊው አለም የተውት ስጋቸው በጉልበተኞች ረክሶ ነፍሳቸውን አቆሽሾታልና የምንኩስና ምልክታቸውን አውልቀዉ ዘመድ እንደሞተበት ሰው ጥቁር ሻሽ አስረዋል።

አሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን ሸዋሮቢት ከተማ መግባቱን ተከትሎ በተፈጸመባቸው በደል “እረክሻለሁ፣ ስጋዬም ነፍሴም ቆሽሿል” ይላሉ።

በሸዋሮቢት ከተማ የቀበሌ 02 ነዋሪ የሆኑት እማሆይ በላይነሽ (ስማቸው የተቀየረ) 10 ልጆችን ወልደው የሳሙ የ85 ዓመት የእድሜ ባለፀጋ ናቸው።

እርሳቸው እንደተናገሩት፤ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ከተማዋን ተቆጣጥረው በነበረበት ወቅት የእለት ጸሎታቸውን አድርሰው ሰላም አሳድረኝ ብለው በተኙበት እኩለ ሌሊት በራቸው በድንገት ተንኳኳ።
"...ውድቅት ሌሊት ላይ በሬ ተንኳኳ። ማነህ ስለው? ክፈቺ አለኝ። ድምጹ የልጄን ድምጽ መሰለኝና ከፈትኩኝ። ሲገባ የማላውቀው ሰው ነው። እንደገባም ለምን ቶሎ አልከፈትሽም በማለት ደጋግሞ በጥፊ መታኝ። ወደቅኩ። በወደቅኩበት ጭንቅላቴን፣ ሆዴን ደጋግሞ ረገጠኝ።እባክህ ተወኝ፣ እናት የለህም በእናትህ ይሁንብህ እያልኩ ቢያዝንና ቢተወኝ ብዬ በወደኩበት ሆኜ ለመንኩት። እሱ ግን እንኳንስ ሊያዝንልኝ 'ሴትና ወንድ እንሁን' አለኝ። ተጫወተብኝ። እጄንም እንደምታዩት አድርጎ ደብድቦ አቆሰለኝ። አረከሰኝ” ሲሉ እያነቡ ነገሩን።

በሸዋሮቢት ተግኝተው እማሆይን ያነጋገሯቸው የኢፕድ ዘጋቢዎች እንዳረጋገጡት፤ እማሆይ ለመቆምም ለመንቀሳቀስም አቅም አጥተዋል። እንደልብ ለመንቀሳቀስ ጉልበታቸው አልፈቅድላቸው ብሏል። ተገደው መደፈራቸው ብዙ ደም እንዲፈሳቸው አድርጓል። ከህሊና ህመሙ ባይብስባቸውም ዛሬም የእጃቸው እና የሰውነታቸው ቁስል ክፉኛ ህመም ላይ እንደጣላቸው ነግረውናል።

“...ያ ሰው መሳይ አውሬ አርክሶኝ ሄደ፤ በማግስቱ ሙሉ ቀን ከማህጸኔ ደም ሲፈሰኝ ዋለ። አካላቴ ሁሉ ደቋል፤ የሰውነቴ ህመም አሁንም ድረስ አለ" ያሉት እማሆይ በላይነሽ፤ ወገባቸውን እንደሚያማቸው፣ ሽንታቸውን ሲሸኑ ፊኛቸውና ማህጸናቸው አካባቢ ህመም እንደሚሰማቸው ገልጸውልናል።

ቆመው ለመራመድ መቸገራቸውንና በሰው ድጋፍ እንደሚንቀሳቀሱም ዘጋቢዎቻችን ተመልክተዋል።

እስካሁን ህክምና እንዳላገኙ የጠቆሙት እማሆይ፤ "እዚህ ያደረሰኝ ፈጣሪ ለወደፊቱም እርሱ ያውቃል" ሲሉም ሲቃ እየተናነቃቸው የሚያሳስባቸውን የነፍሳቸውን መንገድ ነግረውናል
"አሁንማ ምንኩስናዬም ፈረሷል፤ አረከሰኝ፤ እንግዲህ ለነፍስ አባቴ ተናግሬ፣ እንደህጻን ዳግም ክርስትና መነሳትና ንስሃ መግባት አለብኝ" ብለውናል።

ከአማራ ህዝብ ጋር ሂሳብ ሊወራርድ ኢትዮጵያን ሊያፈርስ ወረራ የፈጸመው የአሸባሪው ህወሓት ቡድን በአማራ እና አፋር ህዝቦች ላይ ወረራ ከፈጸመ በኋላ ሊታሰቡ እንኳን የሚከብዱ በደሎችን ፈጽሟል።
በቅርቡ የኢፕድ ዘጋቢዎች በሰሩት ሌላ ዘገባ በሰሜን ሸዋ በቡድን የተደፈሩ አዛውን እናቶች መኖራቸውን እና ከእናቶች አንዷም የልጃቸውን አይን ላለማየት ራሳቸውን ማጥፋታቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው።

በዘላለም ግዛው (ሸዋሮቢት)

Please wait, video is loading...


Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: የ85 አመት መነኩሴዋን ፋሽሽት ሳይጣን ትግሬዎች አስገደደው ደፈሩ!! ትግሬ ማለት ሳይጣን ማለት ነው የምንለው በምክንያት ነው!!

Post by Weyane.is.dead » 13 Dec 2021, 20:28

:shock: :shock: :shock:
Wedi wrote:
13 Dec 2021, 18:33
Ethiopian Press Agency /የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት/

"አሁንማ ምንኩስናዬም ፈረሰ፤ አረከሰኝ”

በአሸባሪው የተደፈሩት የ85 አመቷ መነኩሴ - ሸዋሮቢት
:cry: :cry:
*********************
(ኢ ፕ ድ)

እማሆይ ዛሬ የምንኩስና ቆባቸውን አውልቀው ጥቁር ሻሽ ጸጉራቸው ላይ ጣል አድርገዋል። የምንኩስናው ክብር፣ ስለ ሰማያዊው አለም የተውት ስጋቸው በጉልበተኞች ረክሶ ነፍሳቸውን አቆሽሾታልና የምንኩስና ምልክታቸውን አውልቀዉ ዘመድ እንደሞተበት ሰው ጥቁር ሻሽ አስረዋል።

አሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን ሸዋሮቢት ከተማ መግባቱን ተከትሎ በተፈጸመባቸው በደል “እረክሻለሁ፣ ስጋዬም ነፍሴም ቆሽሿል” ይላሉ።

በሸዋሮቢት ከተማ የቀበሌ 02 ነዋሪ የሆኑት እማሆይ በላይነሽ (ስማቸው የተቀየረ) 10 ልጆችን ወልደው የሳሙ የ85 ዓመት የእድሜ ባለፀጋ ናቸው።

እርሳቸው እንደተናገሩት፤ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ከተማዋን ተቆጣጥረው በነበረበት ወቅት የእለት ጸሎታቸውን አድርሰው ሰላም አሳድረኝ ብለው በተኙበት እኩለ ሌሊት በራቸው በድንገት ተንኳኳ።
"...ውድቅት ሌሊት ላይ በሬ ተንኳኳ። ማነህ ስለው? ክፈቺ አለኝ። ድምጹ የልጄን ድምጽ መሰለኝና ከፈትኩኝ። ሲገባ የማላውቀው ሰው ነው። እንደገባም ለምን ቶሎ አልከፈትሽም በማለት ደጋግሞ በጥፊ መታኝ። ወደቅኩ። በወደቅኩበት ጭንቅላቴን፣ ሆዴን ደጋግሞ ረገጠኝ።እባክህ ተወኝ፣ እናት የለህም በእናትህ ይሁንብህ እያልኩ ቢያዝንና ቢተወኝ ብዬ በወደኩበት ሆኜ ለመንኩት። እሱ ግን እንኳንስ ሊያዝንልኝ 'ሴትና ወንድ እንሁን' አለኝ። ተጫወተብኝ። እጄንም እንደምታዩት አድርጎ ደብድቦ አቆሰለኝ። አረከሰኝ” ሲሉ እያነቡ ነገሩን።

በሸዋሮቢት ተግኝተው እማሆይን ያነጋገሯቸው የኢፕድ ዘጋቢዎች እንዳረጋገጡት፤ እማሆይ ለመቆምም ለመንቀሳቀስም አቅም አጥተዋል። እንደልብ ለመንቀሳቀስ ጉልበታቸው አልፈቅድላቸው ብሏል። ተገደው መደፈራቸው ብዙ ደም እንዲፈሳቸው አድርጓል። ከህሊና ህመሙ ባይብስባቸውም ዛሬም የእጃቸው እና የሰውነታቸው ቁስል ክፉኛ ህመም ላይ እንደጣላቸው ነግረውናል።

“...ያ ሰው መሳይ አውሬ አርክሶኝ ሄደ፤ በማግስቱ ሙሉ ቀን ከማህጸኔ ደም ሲፈሰኝ ዋለ። አካላቴ ሁሉ ደቋል፤ የሰውነቴ ህመም አሁንም ድረስ አለ" ያሉት እማሆይ በላይነሽ፤ ወገባቸውን እንደሚያማቸው፣ ሽንታቸውን ሲሸኑ ፊኛቸውና ማህጸናቸው አካባቢ ህመም እንደሚሰማቸው ገልጸውልናል።

ቆመው ለመራመድ መቸገራቸውንና በሰው ድጋፍ እንደሚንቀሳቀሱም ዘጋቢዎቻችን ተመልክተዋል።

እስካሁን ህክምና እንዳላገኙ የጠቆሙት እማሆይ፤ "እዚህ ያደረሰኝ ፈጣሪ ለወደፊቱም እርሱ ያውቃል" ሲሉም ሲቃ እየተናነቃቸው የሚያሳስባቸውን የነፍሳቸውን መንገድ ነግረውናል
"አሁንማ ምንኩስናዬም ፈረሷል፤ አረከሰኝ፤ እንግዲህ ለነፍስ አባቴ ተናግሬ፣ እንደህጻን ዳግም ክርስትና መነሳትና ንስሃ መግባት አለብኝ" ብለውናል።

ከአማራ ህዝብ ጋር ሂሳብ ሊወራርድ ኢትዮጵያን ሊያፈርስ ወረራ የፈጸመው የአሸባሪው ህወሓት ቡድን በአማራ እና አፋር ህዝቦች ላይ ወረራ ከፈጸመ በኋላ ሊታሰቡ እንኳን የሚከብዱ በደሎችን ፈጽሟል።
በቅርቡ የኢፕድ ዘጋቢዎች በሰሩት ሌላ ዘገባ በሰሜን ሸዋ በቡድን የተደፈሩ አዛውን እናቶች መኖራቸውን እና ከእናቶች አንዷም የልጃቸውን አይን ላለማየት ራሳቸውን ማጥፋታቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው።

በዘላለም ግዛው (ሸዋሮቢት)

Please wait, video is loading...

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10192
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የ85 አመት መነኩሴዋን ፋሽሽት ሳይጣን ትግሬዎች አስገደደው ደፈሩ!! ትግሬ ማለት ሳይጣን ማለት ነው የምንለው በምክንያት ነው!!

Post by Digital Weyane » 13 Dec 2021, 20:43

አሸባሪ ጁንታ ዎገኖቼ በጠላቶቻችን ላይ አዲስ ዓይነት ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ጦርነት ከፍተናል እያሉ ሲፎክሩ ሞነኩሴዎችን ይደፍራሉ ብዬ በፍፁም አልጠበቅኩም ነበር። ኧረ ወየው እነዚህ ሰዎች ከሰው ብቻ አይደለም ፀባቸው ከፈጣሪም ጭምር ጋር ነው። ሶዶምና ገሞራ ወደ ኡናታችን ትግራይ እያመሩ ኡንደሆነ ይሰማኛል። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:


Temt
Member+
Posts: 5480
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: የ85 አመት መነኩሴዋን ፋሽሽት ሳይጣን ትግሬዎች አስገደደው ደፈሩ!! ትግሬ ማለት ሳይጣን ማለት ነው የምንለው በምክንያት ነው!!

Post by Temt » 13 Dec 2021, 21:16

Do these agames have any decency whatsoever? What a bunch of animals is they? ሙሽሙሻት ፍጥረት! ረቢ ኢንዓሎም፡ ያ ሓራሚን ዋሒድ!

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10192
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የ85 አመት መነኩሴዋን ፋሽሽት ሳይጣን ትግሬዎች አስገደደው ደፈሩ!! ትግሬ ማለት ሳይጣን ማለት ነው የምንለው በምክንያት ነው!!

Post by Digital Weyane » 13 Dec 2021, 21:22

ትግራዋይ ሆኜ መፈጠሬን የጠላሁበት ዘመን ላይ መድረሴ በጣም ያሳዝነኛል። እጅግ በጣም ያሳፍረኛል። :cry: :cry:

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የ85 አመት መነኩሴዋን ፋሽሽት ሳይጣን ትግሬዎች አስገደደው ደፈሩ!! ትግሬ ማለት ሳይጣን ማለት ነው የምንለው በምክንያት ነው!!

Post by Wedi » 13 Dec 2021, 21:37

eden wrote:
12 Dec 2021, 09:29
*
eden why did you hide and keep silent on this thread? What do you feel if your grand mother get raped? :oops: :oops:

Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: የ85 አመት መነኩሴዋን ፋሽሽት ሳይጣን ትግሬዎች አስገደደው ደፈሩ!! ትግሬ ማለት ሳይጣን ማለት ነው የምንለው በምክንያት ነው!!

Post by Abaymado » 13 Dec 2021, 22:29

there is a DNA called "curse" running in their blood. We don't know the exavt number of animals abused by them. :oops: :oops:

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10192
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የ85 አመት መነኩሴዋን ፋሽሽት ሳይጣን ትግሬዎች አስገደደው ደፈሩ!! ትግሬ ማለት ሳይጣን ማለት ነው የምንለው በምክንያት ነው!!

Post by Digital Weyane » 13 Dec 2021, 23:03

በከባድ መስዋትነት ያሳደገችኝ አያቴን ከትግራይ ኡንዴት አድርጌ ኡንደማስወጣት ጨንቆኛል። :roll: :roll:


Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: የ85 አመት መነኩሴዋን ፋሽሽት ሳይጣን ትግሬዎች አስገደደው ደፈሩ!! ትግሬ ማለት ሳይጣን ማለት ነው የምንለው በምክንያት ነው!!

Post by Abe Abraham » 14 Dec 2021, 09:57

  • It is exasperating to notice that there is little Amhara outrage and even worst there are still some Amhara animals supporting the junta as they did in the last three decades. Only the FANOS deserve respect.

Post Reply