Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ሲባል እንሰማ ነበር- < ደመውዝ እስኪ ደርስ ባለ ሱቅ ዱቤ ሲጠየቅ።ወለጋ ያለው ልማድ የተለየ ሆነ ባንክ እስክ ዘርፍ ድረስ ዱቤ ስጠኝ።>> ባንክ መዝረፍ በወለጋ መደበኛ ወርሃዊ ደመወዝ

Post by Abere » 11 Dec 2021, 15:39

ሲባል እንሰማ ነበር- < ደመውዝ እስኪ ደርስ ባለ ሱቅ ዱቤ ሲጠየቅ።ወለጋ ያለው ልማድ የተለየ ሆነ ባንክ እስክ ዘርፍ ድረስ ዱቤ ስጠኝ።>> ባንክ መዝረፍ በወለጋ መደበኛ ወርሃዊ ደመወዝ ነው። ኦነግ ባንክ በየወሩ ባንክ እንድቆጣጠር የተፈቀደልት የመንደር አውደልዳይ። ድሮን እና ታንክ አይቶ የማያውቅ ተከፋይ ደመወዝተኛው የወለጋው endemic እንሰሳ ኦነግ ይባላል ።