Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

አልነገርኩሽም ወይ ባጥር ተንጠልጥየ ባንዳው መግባት እንጂ መውጣት አይችልም ብዬ!!!!

Post by Ejersa » 23 Nov 2021, 05:59

በጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ አብይ አህመድ ቀጥተኛ ትዕዛዝ የሚመራው የኢትዮጵያ ህዝባዊ ሰራዊት በሁሉም ግንባሮች ስራውን ጀምሯል! ዛሬ ሌሊት በተደረገው የአየር ድብደባ 9 መኪና ሙሉ የትግሬ ወራሪ ኃይል በቀወት ወረዳ በቀወት ቀበሌ በዶራሠሜት አድርጎ ወደ ሌባ መሥቀያ ሲጏጏዝ የነበረው የትግሬ ወራሪ ኃይል በሰማይ ላይ ንስሮች ንፍሮ ሆኗል!

በተመሳሳይ ሞላሌ ላይ በተወሰደ የአየር ድብደባ 3 መኪና ሙሉ የጠላት ጦር ጭቃ ሆኗል! በምስራቅ ዕዝ ንስሮችና የበረሃ አናብስቱ የአፋር ህዝባዊ ሰራዊት ጥምር ጦር ከባቲ ወደ ኮምቦልቻ አቅጣጫ የትግሬ ወራሪን እንደ ቅጠል እያረገፈው ግስጋሴውን ቀጥሏል! የባቲ ከተማ ምናልባትም ዛሬ ወይም ነገ በወገን ጦር ስር እንደምትወድቅ ወታደራዊ መረጃዎች ይጠቁማሉ!

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21729
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: አልነገርኩሽም ወይ ባጥር ተንጠልጥየ ባንዳው መግባት እንጂ መውጣት አይችልም ብዬ!!!!

Post by Fiyameta » 23 Nov 2021, 06:17

:lol: :lol: :lol:



Last thing I remember, I was
Running for the door
I had to find the passage back
To the place I was before
"Relax, " said the night man,
"We are programmed to receive.
You can check-out any time you like,
But you can never leave!
"

Welcome to the Hotel ....




Post Reply