በቅርብ ሱሉልታ አከባቢ ተደርጎ በነበረው የፓርላማ አባላት ስልጠና ላይ አብይ ተገኝቶ ነበር።
ጠ/ምሩ በፕሮግራም ከተያዘለት አንድ ቀን ቀደም ብሎ በድንገት የመጣ ሲሆን በመድረኩ ላይ አጭር ቆይታ አድርጎ ነበር። በዚህም ሀገሪቱ ያለችበትን ሁኔታ ጠቅለል አድርጎ ተስፋ በቆረጠ ስሜት ያነሳ ሲሆን በስብሰባው ትኩረቴን የሳበው እንደ አመራር መተማመን ጠፍቶዋል ለሶስት እንኳን ተሰብስበን የወሰናቸው ጉዳዮች በነጋታው የጠላት እጅ ይገባል ብሎዋል።
Korbeessa Caancoo
ከሃዲ ለከሃዲ እንዴት ይተማመናል?
Please wait, video is loading...