Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
ethioscience
Member
Posts: 4102
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

Alerting News : አዲስ አበባ ውስጥ በፍተሻ የተገኘ የወታደር ዩኒፎርም ነው። አዲስን ከተቆጣጠሩ በኋላ ከየት መጣ ያልከው የአዲስ አበባ ነዋሪ የህወሓት ወታደር ሆኖ ታገኘዋለህ።

Post by ethioscience » 18 Nov 2021, 07:40


Ethiopia : አዲስ አበባ ውስጥ በፍተሻ የተገኘ የወታደር ዩኒፎርም ነው። አዲስን ከተቆጣጠሩ በኋላ ከየት መጣ ያልከው የአዲስ አበባ ነዋሪ የህወሓት ወታደር ሆኖ ታገኘዋለህ። አንተ ሰው በብሄሩ ምክንያት ታሰረ እያልክ አላዝን እነሱ ያቀዱልህን ብታውቅ እንቅልፍ አይወስድህም ነበረ!



Post Reply