Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 37231
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

^^^{{{JUST IN}}}^^^:Terrorist Feltman Meets With Deputy.Pm Demeqe Mokenen 2Day!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 18 Nov 2021, 09:15

Ethiopian Press Agency /የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት/
20m ·
አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የምሥራቅ አፍሪካ ልዩ ልኡክ ጄፈሪ ፊልትማን ጋር ተወያዩ
*******************
(ኢ ፕ ድ)

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የምሥራቅ አፍሪካ ልዩ ልኡክ ጄፈሪ ፊልትማን ጋር ተወያዩ።

በውይይታቸው ከአሸባሪው ሕወሐት ጋር የሚደረገው ጦርነት ስለሚቆምበት መንገድ የአሜሪካ ሐሳብ ምን እንደሆነ በልዩ ልኡኩ በኩል የተነሣ ሲሆን፣ አቶ ደመቀም የኢትዮጵያን አቋም ማስረዳታቸውን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለኢፕድ በላከው መረጃ አስታውቋል።