Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው

Post by Abaymado » 11 Nov 2021, 08:56

ዛሬ ከዋናዎቹ(ዜና ቱቤ: ዘሀበሻ : feta daily ) youtube ዜና ስለሌለ እኔ ቦታውን ተረክቤአለሁ

ወያኔ ዛሬ ምንም ዜና የለውም : ባለበት እንዲቆም ወይም እንዲያፈገፍግ ነው የተደረገው:: ምናልባት ዛሬ ያላቸው ዜና mig 23 ታልን ያሉት ነው:: ምን ያህል እውነት እንደሆነ የሚታወቅ ነገር የለም::

ወያኔ የዘረፈውን ንብረት ወደ መቀሌ ለመውሰድ ቢሞክርም ቆቦ በመያዙ መንገዱን ቀይሮ በወልድያ አርጎ በላሊበላ አርጎ ወደ አላማጣ ለመሄድ እየሞከረ እንደሆነ ይነገራል:: መከላከያ ሰምቶ ይሆን?

euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው

Post by euroland » 11 Nov 2021, 09:19

AgameMado
We are still not impressed for your desperate attempt at appear as none-Agame, Ethiopian :lol: :lol:

ይሄኔ ግንባርሽ በ //// መስመር ተጨናንቋል LOL

Abaymado wrote:
11 Nov 2021, 08:56

Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው

Post by Abaymado » 11 Nov 2021, 09:42

euroland wrote:
11 Nov 2021, 09:19
AgameMado
We are still not impressed for your desperate attempt at appear as none-Agame, Ethiopian :lol: :lol:

ይሄኔ ግንባርሽ በ //// መስመር ተጨናንቋል LOL

Abaymado wrote:
11 Nov 2021, 08:56
Whatever!
today additional vehicles possesed by weyane destroyed by fano
and Muja in Wello is freed.


Abere
Senior Member
Posts: 15448
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው

Post by Abere » 11 Nov 2021, 09:50

ትግሬ ወያኔዎች ትንፋሻቸውን ከጨረሱ ሰነባብታዋል። በሜዳ ላይ የመጨረሻ የሞት መንፈራገጥ ነው:: የሞት ሲቃቸውን የሚያፋጥን ሃይል ብቻ ነው የሚፈለገው:: የመሸነፋቸው ምልክት አዲስ አበባ ልንገባ መንገድ ላይ ነን ይሉህና ወደ ጅቡቲ አፋር መስመር ደግሞ ጥቃት በተደጋጋሚ ሞክረው ይደመሰሳሉ:: የሚያሸንፍ ሃይል አዲስ አበባ ከገባ ጂቡቲን መስመር ምን አለፋው ይህ የሚያሳየው ተሸንፈው ማምለጫ መንገድ ፍለጋ ነው::

euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው

Post by euroland » 11 Nov 2021, 09:57

AgameMado
Still not impressed LOL

አንቺ ወንዳ-ገረድ የጠጣሽው ሊጥ በአፍንጫሽ እስኪወጣ ድረስ የምትፈሪውና የምትጠዩው ሻዕቢያ እንደገና እንደሚደቁስሽ አትጠራጠሪ።


Abaymado wrote:
11 Nov 2021, 09:42
euroland wrote:
11 Nov 2021, 09:19
AgameMado
We are still not impressed for your desperate attempt at appear as none-Agame, Ethiopian :lol: :lol:

ይሄኔ ግንባርሽ በ //// መስመር ተጨናንቋል LOL

Abaymado wrote:
11 Nov 2021, 08:56

Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው

Post by Abaymado » 11 Nov 2021, 10:07

Getachew Reda announced hitting mi 35. But it said it was false propaganda, on the ground in the last three days, weyane lost heavily. large number of soldiers in Amhara afar killil killed.

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10187
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው

Post by Digital Weyane » 11 Nov 2021, 11:00

አሸባሪው ሕወሓት ያሰለጠናቸው 250,000 ታጣቂዎች በሦስት ሳምንቱ ጦርነት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከተደመሰሱ በኋላ፣ ጁንታው ለአቅመ አዳም እና ሔዋን ያልደረሱት የትግራይ ህፃናትን ኡያስገደደና ሃሺሽ ኡያስጨሰ መቋቋም በማይችሉት ጦርነት ውስጥ ጎትቶ አስገብቶ አስፈጃቸው። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! :cry: :cry: :cry:

ከዛም ቀጥሎ ከዩ.ኤን ጋር በመመሳጠር በሳውዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙትን በሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ስደተኞችን በሚስጢር ዎደ ሩዋንዳ በመላክ የሦስት ቀን ወታደራዊ ሥልጠና በመስጠት በሱዳን በኩል ሾልከው በመግባት የጁንታውን ጦር ኡንዲቀላቀሉ ለማድረግ ቡዙ ጥረቶች አካሂደዋል። :roll:

አሁን የቀራቸው የጁንታው ደጋፊዎች ከአሜሪካና ከአውሮጳ ዎደ ትግራይ በማምጣት የሦስት ቀናት ያህል ወታደራዊ ሥልጠና በመስጠት የጦርነት ማገዶ እንዲሆኑ ማድረግ ብቻ ነው። ግን አይሳካላቸውም። ምክንያቱም ከኢትዮጵያ ህዝብ በዘረፈው ሀብት በውጭ አገር ሃምበርገር ኡየጎመጠና ዊስኪ ኡየተጎነጨ በኢንተርኔት ተደብቆ በግዳኝ በጦርነት እንዲሳተፉ የማገዳቸውን የትግራይ ህፃናትን ሬሳ ሲቆጥር የሚያድረው በመዋሸት የተካነና ተንከባላዩ የውጭ አገር ጁንታ ጦርነትን የመዋጋት ፍላጎት የለውም። ደይስንኻ አሸዋ ቆርጥመሉ!
:roll:

Abere
Senior Member
Posts: 15448
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው

Post by Abere » 11 Nov 2021, 12:58

አሁን ዋናው የወያኔ ችግር ባለበት መቆም አለመቻሉ እና እንደት አድርጎ ተስብቦ ከገባበት ቅርቃር ማምለጥ እንደሚችል አለማወቁ ነው። ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ዐልቀዋል። እንኳን ሰው ጅብ ቆጥሮ ማወቅ አልቻለም።

Post Reply