ዛሬ ከዋናዎቹ(ዜና ቱቤ: ዘሀበሻ : feta daily ) youtube ዜና ስለሌለ እኔ ቦታውን ተረክቤአለሁ
ወያኔ ዛሬ ምንም ዜና የለውም : ባለበት እንዲቆም ወይም እንዲያፈገፍግ ነው የተደረገው:: ምናልባት ዛሬ ያላቸው ዜና mig 23 ታልን ያሉት ነው:: ምን ያህል እውነት እንደሆነ የሚታወቅ ነገር የለም::
ወያኔ የዘረፈውን ንብረት ወደ መቀሌ ለመውሰድ ቢሞክርም ቆቦ በመያዙ መንገዱን ቀይሮ በወልድያ አርጎ በላሊበላ አርጎ ወደ አላማጣ ለመሄድ እየሞከረ እንደሆነ ይነገራል:: መከላከያ ሰምቶ ይሆን?
Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው
Whatever!
today additional vehicles possesed by weyane destroyed by fano
and Muja in Wello is freed.
Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው
ትግሬ ወያኔዎች ትንፋሻቸውን ከጨረሱ ሰነባብታዋል። በሜዳ ላይ የመጨረሻ የሞት መንፈራገጥ ነው:: የሞት ሲቃቸውን የሚያፋጥን ሃይል ብቻ ነው የሚፈለገው:: የመሸነፋቸው ምልክት አዲስ አበባ ልንገባ መንገድ ላይ ነን ይሉህና ወደ ጅቡቲ አፋር መስመር ደግሞ ጥቃት በተደጋጋሚ ሞክረው ይደመሰሳሉ:: የሚያሸንፍ ሃይል አዲስ አበባ ከገባ ጂቡቲን መስመር ምን አለፋው ይህ የሚያሳየው ተሸንፈው ማምለጫ መንገድ ፍለጋ ነው::
Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው
AgameMado
Still not impressed LOL
አንቺ ወንዳ-ገረድ የጠጣሽው ሊጥ በአፍንጫሽ እስኪወጣ ድረስ የምትፈሪውና የምትጠዩው ሻዕቢያ እንደገና እንደሚደቁስሽ አትጠራጠሪ።
Still not impressed LOL
አንቺ ወንዳ-ገረድ የጠጣሽው ሊጥ በአፍንጫሽ እስኪወጣ ድረስ የምትፈሪውና የምትጠዩው ሻዕቢያ እንደገና እንደሚደቁስሽ አትጠራጠሪ።
Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው
Getachew Reda announced hitting mi 35. But it said it was false propaganda, on the ground in the last three days, weyane lost heavily. large number of soldiers in Amhara afar killil killed.
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10187
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው
አሸባሪው ሕወሓት ያሰለጠናቸው 250,000 ታጣቂዎች በሦስት ሳምንቱ ጦርነት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከተደመሰሱ በኋላ፣ ጁንታው ለአቅመ አዳም እና ሔዋን ያልደረሱት የትግራይ ህፃናትን ኡያስገደደና ሃሺሽ ኡያስጨሰ መቋቋም በማይችሉት ጦርነት ውስጥ ጎትቶ አስገብቶ አስፈጃቸው። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!
ከዛም ቀጥሎ ከዩ.ኤን ጋር በመመሳጠር በሳውዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙትን በሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ስደተኞችን በሚስጢር ዎደ ሩዋንዳ በመላክ የሦስት ቀን ወታደራዊ ሥልጠና በመስጠት በሱዳን በኩል ሾልከው በመግባት የጁንታውን ጦር ኡንዲቀላቀሉ ለማድረግ ቡዙ ጥረቶች አካሂደዋል።
አሁን የቀራቸው የጁንታው ደጋፊዎች ከአሜሪካና ከአውሮጳ ዎደ ትግራይ በማምጣት የሦስት ቀናት ያህል ወታደራዊ ሥልጠና በመስጠት የጦርነት ማገዶ እንዲሆኑ ማድረግ ብቻ ነው። ግን አይሳካላቸውም። ምክንያቱም ከኢትዮጵያ ህዝብ በዘረፈው ሀብት በውጭ አገር ሃምበርገር ኡየጎመጠና ዊስኪ ኡየተጎነጨ በኢንተርኔት ተደብቆ በግዳኝ በጦርነት እንዲሳተፉ የማገዳቸውን የትግራይ ህፃናትን ሬሳ ሲቆጥር የሚያድረው በመዋሸት የተካነና ተንከባላዩ የውጭ አገር ጁንታ ጦርነትን የመዋጋት ፍላጎት የለውም። ደይስንኻ አሸዋ ቆርጥመሉ!
ከዛም ቀጥሎ ከዩ.ኤን ጋር በመመሳጠር በሳውዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙትን በሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ስደተኞችን በሚስጢር ዎደ ሩዋንዳ በመላክ የሦስት ቀን ወታደራዊ ሥልጠና በመስጠት በሱዳን በኩል ሾልከው በመግባት የጁንታውን ጦር ኡንዲቀላቀሉ ለማድረግ ቡዙ ጥረቶች አካሂደዋል።
አሁን የቀራቸው የጁንታው ደጋፊዎች ከአሜሪካና ከአውሮጳ ዎደ ትግራይ በማምጣት የሦስት ቀናት ያህል ወታደራዊ ሥልጠና በመስጠት የጦርነት ማገዶ እንዲሆኑ ማድረግ ብቻ ነው። ግን አይሳካላቸውም። ምክንያቱም ከኢትዮጵያ ህዝብ በዘረፈው ሀብት በውጭ አገር ሃምበርገር ኡየጎመጠና ዊስኪ ኡየተጎነጨ በኢንተርኔት ተደብቆ በግዳኝ በጦርነት እንዲሳተፉ የማገዳቸውን የትግራይ ህፃናትን ሬሳ ሲቆጥር የሚያድረው በመዋሸት የተካነና ተንከባላዩ የውጭ አገር ጁንታ ጦርነትን የመዋጋት ፍላጎት የለውም። ደይስንኻ አሸዋ ቆርጥመሉ!
Re: ወያኔ ባለበት እንዲቆም ተገዷል:: የሰው ኃይልም እያለቀበት እንደሆነ ነው የሚነገረው
አሁን ዋናው የወያኔ ችግር ባለበት መቆም አለመቻሉ እና እንደት አድርጎ ተስብቦ ከገባበት ቅርቃር ማምለጥ እንደሚችል አለማወቁ ነው። ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ዐልቀዋል። እንኳን ሰው ጅብ ቆጥሮ ማወቅ አልቻለም።